Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Wedi
Member+
Posts: 8649
Joined: 29 Jan 2020, 21:44

Gallas are destroying Ethiopia!! ወደ ዩኒቨርስቲ ከሚገቡ 152,000 ተማሪዎች መሀከል 130,000 ከኦሮሚያ ክልል መሆኑ ታውቋል።

Post by Wedi » 18 Mar 2022, 07:29


ወደ ዩኒቨርስቲ ከሚገቡ 152,000 ተማሪዎች መሀከል 130,000 ከኦሮሚያ ክልል መሆኑ ታውቋል።😁

ከጠሚው ንግግር ውስጥ ኦሮሚያን፤ከተግባሩ ውስጥ ደግሞ ኢትዮጵያን ማግኘት አይቻልም የምልህ በምክንያት ነው

ትምህርት ሚንስትር በእርግጥ ተሳስቶ ነው ወይስ ሆን ብሎ ? ምን ጉድ ነው እየተሰራ ያለው ?

👉 መልካሙ ቁምልኝ የተባለ ተማሪ 10ኛ ክፍል ላይ 9 የትምህትር ዓይነት A ያመጣ ተማሪ ነው 12ኛ ክፍል ላይ 167 አምጥተሃል ተብሎ ነበር፣ ሲፈተሽ 589 ሆኗል።
.
👉 አማኑኤል የተባለ ተማሪ የምስራቅ ጎጃም ተማሪ ነው ውጤቱ ግን 162 ነው ተባለ። ፈተናው እንደገና ሲታይ ግን ውጤቱ 162 ሳይሆን የአገሪቱ ትልቁ ውጤት 647 ሆነ።
. *********
👉 ደቡብ ወሎ አጅባር መሠናዶ ከ 396 ተማሪዎች ያለፉት 65
👉 ደቡብ ወሎ ተንታ መሠናዶ ከ 187 ተማሪዎች ያለፉት 6
👉 ደቡብ ወሎ ወርጠጅ መሠናዶ ከ 114 ተማሪዎች ያለፉት 5 ሲሆን፣ በወረዳው በጠቅላላው 697 ተፈትነው 81 ተማሪዎች ብቻ አልፈዋል።
👉 ደቡብ ወሎ ለገሀዲ ወረዳ 275 ተማሪዎች ተፈትነው ያለፉት 2ቱ ናቸው፣
👉 ሰሜን ወሎ ጋዞ ወረዳ 350 ተፈትነው ወደ ዩንቨርስቲ ያለፉት 5ቱ ብቻ ናቸው፣
👉 ደባርቅ ከተማ ደግሞ የተማሪ ውጤት ሲፈተሽ ከ110 ወደ 520 የተቀየረ ተገኝቷል። ከ994 ተማሪዎች 126 ብቻ ናቸው።
👉 ዋግኽምራ ጋዝጊብላ ወረዳ 229 ተፈትነው ያለፉት 29 ብቻ ናቸው፣
👉 በዳባት ወረዳ 1166 ተፈትነው ያለፉት 37ቱ ናቸው።
👉 በምንጃር ወረዳ 350 ተማሪዎች ተፈትነው ያለፉት 5ቱ ብቻ አልፈዋል፣
👉 ሰሜን ሸዋ መንዝ ቀያ ወረዳ ከተፈተኑት 500 ተማሪዎች ያለፉት 30 ብቻ ናቸው፣
👉 ጃናሞራ ወረዳ 805 ተፈትነው ያለፉት 120 ተማሪ ብቻ ናቸው፣
👉 ታች ጋይንት ደቡብ ጎንደር 1720 ተፈትነው ያለፉት ያለፉት 22 ተማሪዎች ብቻ ናቸው፣
👉 ዋግኽምራ ጋዝጊብላ ወረዳ 229 ተፈትነው ያለፉት 29 ብቻ ናቸው፣
👉 በዳባት ወረዳ 1166 ተፈትነው ያለፉት 37ቱ ናቸው።
👉 በምንጃር ወረዳ 350 ተማሪዎች ተፈትነው ያለፉት 5ቱ ብቻ አልፈዋል፣
👉 ሰሜን ወሎ ጋዞ ወረዳ 350 ተፈትነው ወደ ዩንቨርስቲ ያለፉት 5ቱ ብቻ ናቸው፣
👉 ሰሜን ሸዋ መንዝ ቀያ ወረዳ ከተፈተኑት 500 ተማሪዎች ያለፉት 30 ብቻ ናቸው፣
👉 ደቡብ ወሎ ለገሀዲ ወረዳ 275 ተማሪዎች ተፈትነው ያለፉት 2ቱ ናቸው፣
👉 ጃናሞራ ወረዳ 805 ተፈትነው ያለፉት 120 ተማሪ ብቻ ናቸው፣
👉 ታች ጋይንት ደቡብ ጎንደር 1720 ተፈትነው ያለፉት ያለፉት 22 ተማሪዎች ብቻ ናቸው፣
👉 በደባርቅ ከተፈተኑ 994 ተማሪዎች ውስጥ ያለፉት 126 ብቻ ናቸው።
👉 በኩታበር ወረዳ በሁለት መሰናዶ ትም/ቤቶች የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ከወሰዱ 485 ተማሪዎች በመንግስት ዩኒቨርሲቲ የሚገቡ ወንድ 27 ሴት 12 ድምር 39 ተማሪዎች ብቻ ናቸው።
👉 በኩታበር ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ለፈተና ከተቀመጡት 167 ተማሪዎች መካከል 3 ወንድ የተፈጥሮ ሳይንስ ዘርፍ ተማሪዎች ብቻ ያለፋ ሲሆን በተመሳሳይ በመሆነኛ መሰናዶ ት/ቤት ለፈተና ከተቀመጡት 318 ተማሪዎች መካከል 36 ተማሪዎች ብቻ ነው ያለፉት …

👉 አዊ አንከሻ ወረዳ ሻሽና ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት 216 ተማሪዎች ለፈተና ተቀምጠው አንድም ተማሪ ማለፊያ ነጥብ አላስመዘገበም ።
👉 ምስራቅ ጎጃም ዞን ሰዴ ወረዳ፣ ከርነዋሪ አጠ/2ኛ ደረጃ ት/ቤት ከ334 ተማሪዎች ተፈትነው፤ አንድም ያለፈ ተማሪ የለም።
👉ምንጃር ሸንኮራ አረርቲ መሠናዶ ከጠቅላላው ለፈተና ከተቀመጡት 572 ተማሪዎች "21 "ተማሪዎች ብቻ አልፈዋል
👉ምስራቅ ጎጃም ዞን ጎዛምን ወረዳ የቦቅላ ሁለተኛ ደረጃ ትምህር ቤት ከተፈተኑት 340 ተማሪዎች መካከል 3 ተማሪዎች ብቻ ናቸው ማለፍ የቻሉት ።

Please wait, video is loading...