Page 1 of 1

በስመአም! የወሎ ኦሮሞ እስረኞች ዝውውር

Posted: 17 Mar 2022, 09:25
by sarcasm
በወሎ ኦሮሞ ላይ እየሆነ ያለ ግፍ። ያለምንም ጥፋት ኦሮሞ ስለሆኑ ብቻ ከከሚሴ ዙሪያ እና ከጨፋ ዙሪያ ከሚገኙ ቀበሌዎች በብልጥግና የታሰሩ ኦሮሞዎች ናቸው።
ይህ ዛሬ በከሚሴ ውስጥ የሆነ ነው። ይህ ሁሉ ሰው በከሚሴ ደዋ ጨፋ ፖሊስ ጣቢያ ታስረው የነበሩ ሲሆን በዝህ መልኩ ወደ ከሚሴ ማረሚያ ቤት እየወሰዷቸው ነው።
Please wait, video is loading...

Re: በስመአም! የወሎ ኦሮሞ እስረኞች ዝውውር

Posted: 17 Mar 2022, 10:27
by Abere
:lol: The sky is falling! ኧረ! ኡ! ኡ! ሰማይ ተደፋ - የውሸታሙ አውራ ዶሮ ጩኸት። So, what? OLF-Shene is innocent according to the false rooster warning, it is graphic, it is terrible, etc. :mrgreen: