Page 1 of 1

Now that PM Abiy has committed to uphold the constitution & the federal system, what will be Isaias's reaction?

Posted: 11 Mar 2022, 08:34
by sarcasm
Now that PM Abiy has committed to uphold the constitution & the federal system, what will be Isaias's reaction?

Will he work with Fano to remove PM Abiy and Prosperity party?

Is Eskindir Nega grooming himself to be Isaias's new pawn?





Abiy told Isaias the he will change the Ethiopian constitution. TDF has forced Abiy to make a u-turn. Isaias sacrificed 10s of thousands Eritreans to achieve this goal. So, what will be Isaias's response for Abiy's u-turn?


በእንዚህ ነገሮች ላይ ብሔራዊ መግባባት እንዲኖር ይፈልጋል :- የፌዴራል ሥርዓቱ፣ ሕገ መንግስታዊ ስርዓቱ፣ ሕገ መንግሥቱ - ብልፅግና ፓርቲ


በእንዚህ ነገሮች ላይ መግባባት consensus እንጂ ለውጥ change የለም



አገሩን የሚወድ ሰው ሁሉ በመሠረታዊ አገራዊ ጉዳዮች ላይ የጋራ መግባባት እንዲኖረው ይፈልጋል። ብሔራዊ መግባባት ማለት ሁሉንም ጨፍልቆ አንድ ማድረግና በአንድ ሃሳብ እንዲስማማ ማድረግ ሳይሆን መሠረታዊ በሆኑ ኢኮኖሚያዊ፣ ፖለቲካዊና ማህበራዊ ጉዳዮች ላይ የጋራ አተያይ መያዝን የሚመለከት ነው።

ምክንያቱም በአንድ አገር ወይም በአንድ ቤተሰብ ውስጥ እንኳን አንድ ዓይነት አስተሳሰብ ስለማይኖር ሕዝብም በሁሉም ነገር ላይ ይግባባል ማለት አይቻልም። ሆኖም ልዩነቱን አቻችሎ ለድርድር በማይቀርቡ ወሳኝ አገራዊ ጉዳዮች ላይ ለአገር በሚጠቅም መልኩ በጋራ መስራት የግድ አስፈላጊ ነው።

ከአገር እና ከኢትዮጵያ ሕዝብ ጥቅም አንጻር ለድርድር የማይቀርቡ ነጥቦችን በመለየት የጋራ እስቤና መግባባት መያዝ የሚገባን ጉዳዮች ላይ ብቻ ትኩረት አድርጎ መወያየት ያስፈልጋል።ለአብነትም፣ በመሰረታዊነት ሕገ መንግስታዊ ስርዓቱ ላይ መግባባት ያስፈልጋል።

ምክንያቱም ሕገ መንግሥቱ ላይ መግባባት ካልተቻለ አብሮ መኖርም ሆነ እንደ አገር የሚታሰበውን ብልጽግና ማምጣት ያስቸግራል።ከሕገ መንግሥቱ በተጓዳኝም በወሳኝ አገራዊ ጉዳዮች ላይ መግባባት አስፈላጊ ነው። የፌዴራል ሥርዓቱ ላይም ብሔራዊ መግባባት መፍጠር መቻል ሊፈጠሩ ከሚችሉ አላስፈላጊ ክስተቶች ይታደጋል።
Please wait, video is loading...

Re: Now that PM Abiy has committed to uphold the constitution & the federal system, what will be Isaias's reaction?

Posted: 13 Mar 2022, 14:29
by sarcasm
sarcasm wrote:
11 Mar 2022, 08:34

Will he work with Fano to remove PM Abiy and Prosperity party?


Abiy told Isaias the he will change the Ethiopian constitution. TDF has forced Abiy to make a u-turn. Isaias sacrificed 10s of thousands Eritreans to achieve this goal. So, what will be Isaias's response for Abiy's u-turn?
Eskindir went to meet Fano in the first week of his release from prison. Will Eskindir succeed in bringing Fano under Balderas Party? How would a party of Addis Abebans in Addis manage to lead Fano based hundreds of miles from Addis?

Re: Now that PM Abiy has committed to uphold the constitution & the federal system, what will be Isaias's reaction?

Posted: 13 Mar 2022, 14:41
by Noble Amhara
OMG EDU ANCHE DOMA RAS!

FANO IS NOT A POLITCAL PARTY. ESKINDER HAS NOTHING TO DO WITH FANO.

FANO SHOULD BECOME ITS OWN HIZBAW BIHERAWI PARTY AND CROWN ITSELF IN AMHARA STATE AND WRITE ITS OWN MANIFESTO LIKE YOUR TPLF DID 64 YEARS AGO . BTW NO NEED FOR BALEDERAS-ABEN OR ANY OTHER OUTSIDERS AND ETHIO-DIKALAS LIKE ANDARGACHEW TSIGE AND OTHER ARAT KILO KLEPTOCRATIC ASSOSICIATES

ISAIAS DOESNT NEED ESKINDER TO REACH FANO WHAT A JOKE! STUPID JOKE!

FANO IS ACROSS ERITREAS BRIDGE IN HUMERA. BASICALLY ISAIAS BORDERS FANO KILIL BUT HAS REFRAINED HIMSELF FROM MILITARIZING FANO EVEN WHEN IT BENEFITS ERI SECURITY INTERESts



Re: Now that PM Abiy has committed to uphold the constitution & the federal system, what will be Isaias's reaction?

Posted: 18 Jul 2022, 21:00
by sarcasm
sarcasm wrote:
11 Mar 2022, 08:34

በእንዚህ ነገሮች ላይ ብሔራዊ መግባባት እንዲኖር ይፈልጋል :- የፌዴራል ሥርዓቱ፣ ሕገ መንግስታዊ ስርዓቱ፣ ሕገ መንግሥቱ - ብልፅግና ፓርቲ


በእንዚህ ነገሮች ላይ መግባባት consensus እንጂ ለውጥ change የለም



ከአገር እና ከኢትዮጵያ ሕዝብ ጥቅም አንጻር ለድርድር የማይቀርቡ ነጥቦችን በመለየት የጋራ እስቤና መግባባት መያዝ የሚገባን ጉዳዮች ላይ ብቻ ትኩረት አድርጎ መወያየት ያስፈልጋል።ለአብነትም፣ በመሰረታዊነት ሕገ መንግስታዊ ስርዓቱ ላይ መግባባት ያስፈልጋል።

ምክንያቱም ሕገ መንግሥቱ ላይ መግባባት ካልተቻለ አብሮ መኖርም ሆነ እንደ አገር የሚታሰበውን ብልጽግና ማምጣት ያስቸግራል።ከሕገ መንግሥቱ በተጓዳኝም በወሳኝ አገራዊ ጉዳዮች ላይ መግባባት አስፈላጊ ነው። የፌዴራል ሥርዓቱ ላይም ብሔራዊ መግባባት መፍጠር መቻል ሊፈጠሩ ከሚችሉ አላስፈላጊ ክስተቶች ይታደጋል።
Please wait, video is loading...
Now PM Abiy has to walk the walk.

Re: Now that PM Abiy has committed to uphold the constitution & the federal system, what will be Isaias's reaction?

Posted: 19 Jun 2023, 19:41
by sarcasm
ህብረ-ብሄራዊ አንድነትንና ዘላቂ ሰላምን ለመገንባት የፌደራል ስርዓቱ ቁልፍ መሳሪያ ነው - አፈ-ጉባኤ ፋንቱ ተስፋዬ
**********************************
በኢትዮጵያ ህብረ-ብሄራዊ አንድነትንና ዘላቂ ሰላምን ለመገንባት የፌደራል ስርዓቱ ቁልፍ መሳሪያ መሆኑን የአማራ ክልል ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ፋንቱ ተስፋዬ ገለጹ።


ለትግበራውም በንቃት መሳተፍ እንደሚገባ አፈ-ጉባኤዋ ገልጸዋል።

የአማራ ክልል ምክር ቤት ከፌደራል ሕገ-መንግስት እና ፌዴራሊዝም አስተምህሮ ማዕከል ጋር በመተባበር በፌዴራሊዝም፣ ህብረ-ብሔራዊ ፌዴራሊዝምና የመንግስታት ግንኙነት ዙሪያ በኮምቦልቻ ከተማ ስልጠና እየሰጠ ነው።
የምክር ቤቱ አፈ-ጉባኤ ወይዘሮ ፋንቱ ተስፋዬ በስልጠናው ላይ እንዳሉት ጠንካራና ህብረ-ብሄራዊ ሃገር ለመገንባትና ለማስቀጠል የፌዴራሊዝም ስርዓት የተሻለ አማራጭ ነው።

በስርዓቱ ሁሉም ብሄር ብሄረሰብ በቋንቋው ከመጠቀም ባለፈ ቋንቋና ባህሉን እንዲያሳድግ እድል የፈጠረ በመሆኑ ባለው ጸጋና ሃብት ልክ ብልጽግናን ማረጋገጥ የሚያስችል መሆኑንም አስገንዝበዋል።

በአማራ ክልል የተለያዩ ቋንቋዎችን የሚናገሩ ብሄረሰቦች መኖራቸውን ጠቁመው፤ ብሔረሰቦቹ ራሳቸውን በራሳቸው በማስተዳደርና ባህላቸውን በማሳደግ በኩል የፌዴራሊዝም ስርአቱ ተጠቃሚ እንዳደረጋቸው ገልጸዋል።

ስርዓቱ የሚያጋጥሙ ችግሮችን በሰለጠነ መንገድ በውይይትና በንግግር በመፍታት በጋራ የኢትዮጵያን ሉዓላዊነትና ዘላቂ ሰላም መጠበቅ የሚያስችል መሆኑንም ተናግረዋል።

እየተሰጠ ያለው ስልጠናም በየደረጃው ያሉ የምክር ቤት አባላትና አመራሮችን በፌዴራሊዝም ስርዓቱ ላይ የጋራ ግንዛቤ ኖሯቸው ኢትዮጵያን እንዲያጸኑ ያለመ መሆኑንም ጠቅሰዋል።

የኦሮሞ ብሄረሰብ አስተዳደር ዞን ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ሀሊማ ይማም በበኩላቸው የፌዴራሊዝም ስርዓቱ በቋንቋቸው ከመጠቀም ባለፈ "ባህልና ወጋችንን በማሳደግ ተጠቃሚ አድርጎናል" ብለዋል።
በክልሉ የሚገኙ ብሄረሰቦች በራሳቸው እንዲተዳደሩ በማድረግ ክልሉ ፌዴራሊዝምን በተግባር ያረጋገጠ መሆኑንም ገልጸዋል።
"የሚገጥሙንን ፈተናዎች ለመሻገር ህብረ ብሄራዊ ፌዴራሊዝምን በተሻለ መተግበር ይገባል" ያሉት ደግሞ በምስራቅ ጎጃም ዞን የሉማሜ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ አቶ መልካሙ ጤናው ናቸው።
በኮምቦልቻ ከተማ ለአንድ ቀን በሚሰጠው በዚሁ ስልጠና ላይ የክልል፣ የዞን፣ የወረዳና የከተማ አስተዳደር ምክር ቤቶች አፈ ጉባኤዎች፣ ቋሚ ኮሚቴዎችና ባለድርሻ አካላት በመሳተፍ መሆናቸው አሚኮ ዘግቧል።

Please wait, video is loading...

sarcasm wrote:
27 May 2023, 07:14
"አንድነት ኃይሉን ፍለጋ" .....
++++
ኢትዮጵያዊው ብሔርተኛ በጎሳ ፖለቲካ አራማጆች h3ኛ ጊዜ እንደተሸነፈ መቀበል አለብን

1ኛ. በግንቦት 20/1983 ዓ.ም= በማታለልና በጉልበት፤

2ኛ. በ1997 ዓ.ም ምርጫ= በጉልበት፤

3ኛ. በ2015 ዓ.ም ወያኔ የቀሰቀሰው ጦርነት ባለቀ ማግሥት= አሁንስ በምን? በጉልበት? በብልጠት? በማታለል?
** ሲጠቃለል፦

1. ጠ/ሚ ዐቢይ እና ብልጽግና የጎሳ ፖለቲካን ይከላከላሉ ብለን ያለምነው ሕልም መክኗል።

2. ሕወሓት ታጥባ፣ ታጥና፣ ተከሽና መጥታለች። የግብር ልጆቿም የበላይነት አግኝተዋል።

3. ከኢዜማና ከቀሩት ፓርቲዎች ጠብ የሚል ነገር የለም።

4. የኦሮሞ አክራሪዎች የጀመሩት እነርሱን የምትመስል ኢትዮዽያ መፍጠር ካልሆነም የራሳቸውን መንግሥት ይዞ መውጣት ነው::

5. የሕዝቡ ሰቆቃስ እንዴት ሊያበቃ ይችላል?

(ከMarch 25/2023 የግል ማስታወሻዬ)
sarcasm wrote:
24 Oct 2022, 20:27


The Neguse Negest system is an organic federalist system devised by Ancient Tigrayans in Axum. The core foundations of the system are respect for autonomy, self-rule and differences. Hence, the Abyssinia / Ethiopian Empire has always been a federalist arrangement.

The Neguse Negest system is a federalist system where the Neguses have autonomy on their territories and pay taxes to the Neguse Negest (federal government). The Neguse Negest looks after common defense and international relations. Actually, it looks like it was HSI who ended the federalist system when he fired the Neguses but still kept the Neguse Negest title. He introduced a centralized state system into a country that has always been a federalist structure. Mengistu continued the madness of unitary state which resulted in Eritrea's independence.

The Isaias, Abiy & Amhara Elite / fake 'Ethiopianist' alliance have plunged the country into another bloody war after 30 years in order to re-install a centralized / unitary state system and end the existing Constitutional Federalism. Tigray has single-handedly defeated the Alliance and forced PM Abiy & his PP to commit to keep Constitutional Federalism.

Please wait, video is loading...
Please wait, video is loading...