Mereja.Forum
https://mereja.forum/content/
አዲስ አበቤ ከዘር በላይ ከሆነ . . .
https://mereja.forum/content/viewtopic.php?f=2&t=290987
Page
1
of
1
አዲስ አበቤ ከዘር በላይ ከሆነ . . .
Posted:
08 Mar 2022, 19:32
by
sarcasm
አዲስ አበቤ ከዘር በላይ ነው ብሎ ኤርምያስ Ethio 360 ሲዘባርቅ ነበር ዛሬ። እንግዲያውሳ፤ የአዲስ አበባ ልጆች ብሔር ሳይኖራቸው፤ የአፋር መሬት ወደ ወሎና ትግራይ ይመለስ ሳይሉ ወልቃይት የአማራ እንዲሉ፤ ፋኖ እንዲደግፉ፤ አብን አባል እንዲሆኑ የሚያደርጋቸው አስማት ምን ይኾን?