Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
sarcasm
Senior Member
Posts: 11594
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

"የኤርትራ መንግስት አቋም ጦርነቱ በሰላም እንዲያልቅ አይፈልግም። የኢትዮጵያ መንግስት ይሄን ለድርድር እንቅፋት የሚሆነው አካል ከኢትዮጵያ ሳያስወጣ የሰላም ጥረት ጀምርያለሁ ማለት አይችልም"

Post by sarcasm » 06 Mar 2022, 10:19

"የኤርትራ መንግስት በኢትዮጵያ ያለው አቋም ግልጽ ነው። ጦርነቱ በሰላም እንዲያልቅ አይፈልግም። ድርድር እንዲጀመር የመጀመርያው እንቅፋት የሚሆነው አካል ነው። የኢትዮጵያ መንግስት ይሄን አካል ከኢትዮጵያ ሳያስወጣ የሰላም ጥረት ጀምርያለሁ ማለት አይችልም።"