"የኤርትራ መንግስት አቋም ጦርነቱ በሰላም እንዲያልቅ አይፈልግም። የኢትዮጵያ መንግስት ይሄን ለድርድር እንቅፋት የሚሆነው አካል ከኢትዮጵያ ሳያስወጣ የሰላም ጥረት ጀምርያለሁ ማለት አይችልም"
"የኤርትራ መንግስት በኢትዮጵያ ያለው አቋም ግልጽ ነው። ጦርነቱ በሰላም እንዲያልቅ አይፈልግም። ድርድር እንዲጀመር የመጀመርያው እንቅፋት የሚሆነው አካል ነው። የኢትዮጵያ መንግስት ይሄን አካል ከኢትዮጵያ ሳያስወጣ የሰላም ጥረት ጀምርያለሁ ማለት አይችልም።"