Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abaymado
Member
Posts: 4618
Joined: 27 Sep 2017, 21:56

አበበች አበቤ በኮንጎ መጥታ ....ትክክል አይደል እንዴ?

Post by Abaymado » 06 Mar 2022, 07:18

በየሰሞኑ መቼም አጀንዳ አይታጣም: እናም ያንን ይዞ መብሰክሰክ ሆኗል:: ለምን አበበች ኮንጎ ተባለች ተብሎ ጫጫታው በዛሳ?
እውነት አይደል እንዴ ?
ዋናው ቁምነገሩ አበበች የአዲስ ተወላጅ አይደለችም እናም መምራት አትችልም ነው :: እሷ የምትታገለው ለጋላ ሆኖ ሳለ እንዴት ነው የአዲስ ከንቲባ ልትሆን የምችለው?

ለዚህ ሁሉ መዘዝ ተጠያቂው ራሷ ናት:: በቅርቡ የገባችው እሰጥ እገባ ዋናው መዘዝ ነው:: የማያገባት ቦታ ትገባለች::

ሁለት የአዲስ አበባን በጀት ያለአግባብ ታባክናለች::