Page 1 of 1

በሺዎች የሚቆጠሩ የመቀሌ ዩኒቨርሲቲ መምህራን ደሞዝ ከተከፈላቸው ከዓመት በላይ እንዳለፋቸው ለቢቢሲ ተናገሩ።

Posted: 04 Mar 2022, 17:53
by sarcasm
መምህራኑ ምንም እንኳ የፌደራል መንግሥቱ ቅጥረኛ ቢሆኑም "ደመወዝ ስላልተላከልን የከፋ ችግር ውስጥ እንገኛለን" ብለዋል።

ትምህርት ሚኒስቴር በበኩሉ ከትግራይ ክልል የወጡ መምህራንን ወደ ሌላ ተቋማት ማሸጋገሩን እና በክልሉ ላሉት ግን ምንም ማድረግ እንደማይችል ገልጿል።

በዩኒቨርሲቲው የህክምና ትምህርት ቤት ባልደረባ የሆኑት አንድ ሠራተኛው፤ የሚበሉት ሳይኖራቸው በባዶ ሆዳቸው ወደ ሥራ መጥተው ሕክምና እያደረጉ እራሳቸውን ስተው የሚወድቁ ሐኪሞች ስለመኖራቸው ያስረዳሉ።

በትግራይ ክልል ጦርነት ከተቀሰቀሰ በኋላ የመቀለ ዩኒቨርሲቲ 7ሺህ ሠራተኞች ደሞዝ እንዳልተከፈላቸው እና እጅግ አስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ እንደሚገኙ ይህ የሕክምና ትምህርት ቤት ባልደረባ ይገልጻሉ።

የትምህር ሚኒስቴር ሚኒሰትር ዲኤታ ሳሙኤል ክፍሌ (ዶ/ር) በትግራይ ላሉ ሠራተኞች ምንም ማድረግ አንችልም ይላሉ።

Continue reading https://www.bbc.com/amharic/news-60616482

Re: በሺዎች የሚቆጠሩ የመቀሌ ዩኒቨርሲቲ መምህራን ደሞዝ ከተከፈላቸው ከዓመት በላይ እንዳለፋቸው ለቢቢሲ ተናገሩ።

Posted: 04 Mar 2022, 19:49
by Hawzen
sarcasm wrote:
04 Mar 2022, 17:53
መምህራኑ ምንም እንኳ የፌደራል መንግሥቱ ቅጥረኛ ቢሆኑም "ደመወዝ ስላልተላከልን የከፋ ችግር ውስጥ እንገኛለን" ብለዋል።

ትምህርት ሚኒስቴር በበኩሉ ከትግራይ ክልል የወጡ መምህራንን ወደ ሌላ ተቋማት ማሸጋገሩን እና በክልሉ ላሉት ግን ምንም ማድረግ እንደማይችል ገልጿል።

በዩኒቨርሲቲው የህክምና ትምህርት ቤት ባልደረባ የሆኑት አንድ ሠራተኛው፤ የሚበሉት ሳይኖራቸው በባዶ ሆዳቸው ወደ ሥራ መጥተው ሕክምና እያደረጉ እራሳቸውን ስተው የሚወድቁ ሐኪሞች ስለመኖራቸው ያስረዳሉ።

በትግራይ ክልል ጦርነት ከተቀሰቀሰ በኋላ የመቀለ ዩኒቨርሲቲ 7ሺህ ሠራተኞች ደሞዝ እንዳልተከፈላቸው እና እጅግ አስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ እንደሚገኙ ይህ የሕክምና ትምህርት ቤት ባልደረባ ይገልጻሉ።

የትምህር ሚኒስቴር ሚኒሰትር ዲኤታ ሳሙኤል ክፍሌ (ዶ/ር) በትግራይ ላሉ ሠራተኞች ምንም ማድረግ አንችልም ይላሉ።

Continue reading https://www.bbc.com/amharic/news-60616482

I have the feeling that the Federal Government does not have any problem to send all the accumulated money/salaries by the same vehicles or plane the people of Tigray might use to hand over the handful of criminals hiding among the people of Tigray.... :lol: :oops: :mrgreen:

Deal or No Deal :roll: :roll: ???


Dedebit is always dedeb
R.I.P Abay Tigray and TPLF terrorist group

Re: በሺዎች የሚቆጠሩ የመቀሌ ዩኒቨርሲቲ መምህራን ደሞዝ ከተከፈላቸው ከዓመት በላይ እንዳለፋቸው ለቢቢሲ ተናገሩ።

Posted: 04 Mar 2022, 20:05
by Digital Weyane
ገደብ የለሽ ውሸት!! ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ! ትግራዋይ ሆኜ መፈጠሬን አስጠላኝ! :cry: :cry: :cry:

ከጦርነቱ ቦፊት ከአንድ ሺ በታች ተማሪዎች የነበራት መቐለ ኡኒበርሲቲ ኡንዴት <<በሺዎች የሚቆጠሩ መምህራን>> ሊኖራት ይችላል ቡሎ ሞጠየቅ ቡስለት ነው። :roll: :roll: