Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
sarcasm
Senior Member
Posts: 11594
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

ኢትዮጵያን በተግባር እያፈረሱ በምላስ "አትፈርስም" ማለት አይጋጭምን?

Post by sarcasm » 04 Mar 2022, 09:28

"ኢትዮጵያ አትፈርስም!" ትላለህ። እሺ ኢትዮጵያ አትፍረስ። ግን "ኢትዮጵያ አትፈርስም እያልክ ትግራይን ምትገፋ ከሆነ ኢትዮጵያን እያፈረስክ እንደሆነ ታውቃለህ? "ኢትዮጵያ ለዘላለም ትኑር" እያልክ ትግራይ ላይ ጦርነት ምታውጅ ከሆነ እንዴት ብላ ለዘላለም ትኖራለች? የትግራይ ተወላጆችን በማሰርና በመግደል ኢትዮጵያን እየገደልካት እንደሆነ ታውቃለህን? በዚህ መልኩ ትግራይን አርቀህ እንድትገነጠል ካስገደድካት ኢትዮጵያን አፈረስካት ማለት አይደለምን? ኢትዮጵያን በተግባር እያፈረሱ በምላስ "አትፈርስም" ማለት አይጋጭምን?

Abraha Desta

Please wait, video is loading...

Axumezana
Senior Member
Posts: 19262
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

Re: ኢትዮጵያን በተግባር እያፈረሱ በምላስ "አትፈርስም" ማለት አይጋጭምን?

Post by Axumezana » 04 Mar 2022, 09:40

I agree 100% with Abraha Desta! Our Words and actions must match to save Ethiopia from disintegration. Talk is cheap it is our action that matters. Even the Bible says " you shall know them by their fruits" not by what they talk about!

Post Reply