Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
-
sarcasm
- Senior Member
- Posts: 11594
- Joined: 23 Feb 2013, 20:08
Post
by sarcasm » 04 Mar 2022, 09:28
"ኢትዮጵያ አትፈርስም!" ትላለህ። እሺ ኢትዮጵያ አትፍረስ። ግን "ኢትዮጵያ አትፈርስም እያልክ ትግራይን ምትገፋ ከሆነ ኢትዮጵያን እያፈረስክ እንደሆነ ታውቃለህ? "ኢትዮጵያ ለዘላለም ትኑር" እያልክ ትግራይ ላይ ጦርነት ምታውጅ ከሆነ እንዴት ብላ ለዘላለም ትኖራለች? የትግራይ ተወላጆችን በማሰርና በመግደል ኢትዮጵያን እየገደልካት እንደሆነ ታውቃለህን? በዚህ መልኩ ትግራይን አርቀህ እንድትገነጠል ካስገደድካት ኢትዮጵያን አፈረስካት ማለት አይደለምን? ኢትዮጵያን በተግባር እያፈረሱ በምላስ "አትፈርስም" ማለት አይጋጭምን?
Abraha Desta
Please wait, video is loading...
-
Axumezana
- Senior Member
- Posts: 19262
- Joined: 27 Jan 2020, 23:15
Post
by Axumezana » 04 Mar 2022, 09:40
I agree 100% with Abraha Desta! Our Words and actions must match to save Ethiopia from disintegration. Talk is cheap it is our action that matters. Even the Bible says " you shall know them by their fruits" not by what they talk about!