Page 1 of 2

የወልቃይት ፀገዴ ሕዝብ በአብዛኛው ትግርኛ ይናገራል - ኮሌኔል ደመቀ ዘውዱ

Posted: 01 Mar 2022, 20:59
by sarcasm

Re: የወልቃይት ፀገዴ ሕዝብ በአብዛኛው ትግርኛ ይናገራል - ኮሌኔል ደመቀ ዘውዱ

Posted: 01 Mar 2022, 21:25
by Halafi Mengedi
Wend Wedesh Tim Teltesh/ Sib'ay Delikin chihmi Xeli'ekn

Does he know that the Eritreans are speaking borrowed Tigray language Tigrigna and everything they do is Tigray if they feel they are not Tigrayans or they are Tigrayans and they speak Tigrigna their own language and practice their own Tigray culture.

BTW, Wolkait and Humora do not border the Tigrigna speakers, they are located more to the north and north east, Wolkait is far away but Humora is close to the non speaking of Tigrigna Eritrean ethnics. This is just "Bere Wolede" the Issayas and the chika angole dream intimidation talking points.

Re: የወልቃይት ፀገዴ ሕዝብ በአብዛኛው ትግርኛ ይናገራል - ኮሌኔል ደመቀ ዘውዱ

Posted: 01 Mar 2022, 21:48
by sesame
Yes they speak Tigrigna. Before Agames stole their lands, the only Agames in Humera were poor migrants who walked all the way to work as day labours. When one of this poor wretches died, it was common to hear "ሰብ ድዩ መይቲ ዓጋመ".

Re: የወልቃይት ፀገዴ ሕዝብ በአብዛኛው ትግርኛ ይናገራል - ኮሌኔል ደመቀ ዘውዱ

Posted: 01 Mar 2022, 21:52
by Halafi Mengedi
To the Sesame hallucinators organization or Selit Asmelash Amhara committee (SAAC), Tigray does not border with Amhara, Tigray border is with Qimant and Agew and the Qimant and Agew know their lands and Tigray land because they are part of the 5000 years civilization of Axumite Kingdom. Amhara is barking without any shred of evidence, all Tigray lands named in Tigrigna Amhara does not understand them and Amhara worked very hard to destroy Tigrigna let alone to name their beloved land by the hated and do not understand Tigrigna language. Tigray must take all north of Gonder city and we can prove to the world they are Tigray lands.

Re: የወልቃይት ፀገዴ ሕዝብ በአብዛኛው ትግርኛ ይናገራል - ኮሌኔል ደመቀ ዘውዱ

Posted: 01 Mar 2022, 21:52
by sarcasm
Halafi Mengedi wrote:
01 Mar 2022, 21:25
Wend Wedesh Tim Teltesh/ Sib'ay Delikin chihmi Xeli'ekn

Does he know that the Eritreans are speaking borrowed Tigray language Tigrigna and everything they do is Tigray if they feel they are not Tigrayans or they are Tigrayans and they speak Tigrigna their own language and practice their own Tigray culture.

BTW, Wolkait and Humora do not border the Tigrigna speakers, they are located more to the north and north east, Wolkait is far away but Humora is close to the none speaking of Tigrigna Eritrean ethnics. This is just "Bere Wolede" the Issayas and the chika angole dream intimidation talking points.
I was ashamed form him when he said they learned Tigrigna from Eritreans. Is he saying people from Omhajer thought him Tigrigna? What was his mother tongue. What percent of Wolkiats speak Arabic at home?

Re: የወልቃይት ፀገዴ ሕዝብ በአብዛኛው ትግርኛ ይናገራል - ኮሌኔል ደመቀ ዘውዱ

Posted: 01 Mar 2022, 21:58
by sesame
Don't ever forget the phrase "ሰብ ድዩ መይቲ ትግራዋይ" which clearly indicates that they did not consider themselves as Tigrayans. You may salivate all you want about the rich sesame fields of Welkait, but no Agame will ever be allowed to steal the lands from its rightful owners.

Re: የወልቃይት ፀገዴ ሕዝብ በአብዛኛው ትግርኛ ይናገራል - ኮሌኔል ደመቀ ዘውዱ

Posted: 01 Mar 2022, 22:10
by Halafi Mengedi
sesame wrote:
01 Mar 2022, 21:58
Don't ever forget the phrase "ሰብ ድዩ መይቲ ትግራዋይ" which clearly indicates that they did not consider themselves as Tigrayans. You may salivate all you want about the rich sesame fields of Welkait, but no Agame will ever be allowed to steal the lands from its rightful owners.
Ugly face like broken jar, the Tigrayan settlers of Eritrea leaders consider you as a cheap gypsy and leasing and renting you all over let alone to consider yourself as worthy human being. When was the last time a Dembia Barya Korchach consider himself or herself comparable with your lords Tigrayans??? You were the Tigray servitude, the Egyptian, Turkey, Italian and British slave, now back to the Amhara slave the Tigrayans slave in time.

Re: የወልቃይት ፀገዴ ሕዝብ በአብዛኛው ትግርኛ ይናገራል - ኮሌኔል ደመቀ ዘውዱ

Posted: 01 Mar 2022, 22:42
by sesame
"ሰብ ድዩ መይቲ ትግራዋይ" Digest it and then you will realize that your fantasy to steal Welkait will take you deeper into the hole. Don't tell the people of Welkait that they are Tigrayans. They know who they are and they will determine their fate, not some stinky Agame from Temben. Even your king Yohannes acknowledged that Welkait was not part of Tigray in a letter he wrote to Queen Victoria! Agames will be taught a lesson that coveting that which is not theirs is deadly. They wanted Badme and got the assss-beating of their history by Eritreans. They want Welkait and as a reslut hundreds of thousands are now languishing in refugee camps in the Sudan or Shire.

Re: የወልቃይት ፀገዴ ሕዝብ በአብዛኛው ትግርኛ ይናገራል - ኮሌኔል ደመቀ ዘውዱ

Posted: 01 Mar 2022, 23:00
by sebdoyeley
Halafi, my father was a comandis that means a soldier with royal army of Ethiopia. He was stationed in welkaite and used to tell us that the welkaite didn’t treated as fellow human to the Agame.
Sometimes they shot from the side while the Agame lined up cutting harvest just to know how many Agame can the bullet pass through.
So this isn’t who you call brother Halafi. Of course the welkates speak Tigrinya but definitely not Agame. Who knows they maybe Dembians like us the Eritreans
Halafi Mengedi wrote:
01 Mar 2022, 22:10
sesame wrote:
01 Mar 2022, 21:58
Don't ever forget the phrase "ሰብ ድዩ መይቲ ትግራዋይ" which clearly indicates that they did not consider themselves as Tigrayans. You may salivate all you want about the rich sesame fields of Welkait, but no Agame will ever be allowed to steal the lands from its rightful owners.
Ugly face like broken jar, the Tigrayan settlers of Eritrea leaders consider you as a cheap gypsy and leasing and renting you all over let alone to consider yourself as worthy human being. When was the last time a Dembia Barya Korchach consider himself or herself comparable with your lords Tigrayans??? You were the Tigray servitude, the Egyptian, Turkey, Italian and British slave, now back to the Amhara slave the Tigrayans slave in time.

Re: የወልቃይት ፀገዴ ሕዝብ በአብዛኛው ትግርኛ ይናገራል - ኮሌኔል ደመቀ ዘውዱ

Posted: 02 Mar 2022, 00:22
by Axumezana
The father of Colonel Demeke Zewdu Mr. Zewdu Ayele said his wife and himself are one hundred percent Tigraians.

The father of Colonel Demeke Zewdu Mr. Zewdu Ayele said his wife and himself are one hundred percent Tigraians from Wolkayit Zone western Tigrai. In an interview with Dimtsi Woyane Tigrai TV the dignified Mr. Zewdu said both his wife the mother of Colonel Demeke Zewdu and himself are from the same area in Wolkayit western Tigrai. “My son, while I am here! He is pure Tigrawai”. He added his son is doing this means acting like he is Amara to fool the farmers and collect money. It is for personal gains and he may not even have time finish what has accumulated so far. He also said, “if you feel sorry, take me to him so I can tell him”.

Colonel Demeke Zewdu is one of the vocal people who claim the Wolkayit zone in western Tigrai is Amara, but the claim has been proven false many times. The colonel who was part of the TPLF fighting force for a long time is motivated by personal anger towards some people.

Demeke Zewdu is one of the leaders of this futile movement which was setup by Amara region leaders to divert the real question of the Agaw and Qemant people who are fighting to establish their own state separate from Amara regional state. Demeke Zewdu has been at the for front claiming he is through and through Amhara and has nothing to do with Tigrai, however his own father came forward and told the world he has absolutely nothing to do with Amhara as far as ethnicity is concerned. Now those bandits who were looking up to him as a hero Amhara warrior who challenged the TPLF should find another Amhara leader because he is not Amhara his family and his childhood friends said it clearly.

Re: የወልቃይት ፀገዴ ሕዝብ በአብዛኛው ትግርኛ ይናገራል - ኮሌኔል ደመቀ ዘውዱ

Posted: 02 Mar 2022, 00:32
by Halafi Mengedi
The Irony is Sebhat Nega comment to Azeb Gola was the most offensive and liar too, without knowing who Meles and Sebhat are he tried to paint her as inferior but Azeb Gola is pure Tigrayan than the Diqala Meles non Tigrayan by father he is Amhara Barya and his mother is from Eritrea. Sebhat is not pure Tigrayan either.

Axumezana wrote:
02 Mar 2022, 00:22
The father of Colonel Demeke Zewdu Mr. Zewdu Ayele said his wife and himself are one hundred percent Tigraians.

The father of Colonel Demeke Zewdu Mr. Zewdu Ayele said his wife and himself are one hundred percent Tigraians from Wolkayit Zone western Tigrai. In an interview with Dimtsi Woyane Tigrai TV the dignified Mr. Zewdu said both his wife the mother of Colonel Demeke Zewdu and himself are from the same area in Wolkayit western Tigrai. “My son, while I am here! He is pure Tigrawai”. He added his son is doing this means acting like he is Amara to fool the farmers and collect money. It is for personal gains and he may not even have time finish what has accumulated so far. He also said, “if you feel sorry, take me to him so I can tell him”.

Colonel Demeke Zewdu is one of the vocal people who claim the Wolkayit zone in western Tigrai is Amara, but the claim has been proven false many times. The colonel who was part of the TPLF fighting force for a long time is motivated by personal anger towards some people.

Demeke Zewdu is one of the leaders of this futile movement which was setup by Amara region leaders to divert the real question of the Agaw and Qemant people who are fighting to establish their own state separate from Amara regional state. Demeke Zewdu has been at the for front claiming he is through and through Amhara and has nothing to do with Tigrai, however his own father came forward and told the world he has absolutely nothing to do with Amhara as far as ethnicity is concerned. Now those bandits who were looking up to him as a hero Amhara warrior who challenged the TPLF should find another Amhara leader because he is not Amhara his family and his childhood friends said it clearly.

Re: የወልቃይት ፀገዴ ሕዝብ በአብዛኛው ትግርኛ ይናገራል - ኮሌኔል ደመቀ ዘውዱ

Posted: 16 Jun 2022, 07:43
by sarcasm
sarcasm wrote:
01 Mar 2022, 20:59
በአብን አመራር ዶ/ር ደሳለኝ ጫኔ ለተነሳው የወሰንና ማንነት ጥያቄ ልክ እንደ ሲዳማና ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ጥያቄ፤ በሕዝበ ውሳኔ እንደሚመለስ ጠ/ሚ አቢይ ገለጹ። እና ኮሌኔል ደመቀ ዘውዱ በአብዛኛው ትግርኛ ይናገራል ያሉት የወልቃይት ፀገዴ ሕዝብ ከሌላው ትግርኛ ተናጋሪ ጋር በመሆን በሕዝበ ውሳኔ መልሱ ይሰጣል።



Re: የወልቃይት ፀገዴ ሕዝብ በአብዛኛው ትግርኛ ይናገራል - ኮሌኔል ደመቀ ዘውዱ

Posted: 16 Jun 2022, 10:38
by Abere
ቢመችሽም ፤ ባይመቺሽም፥
ወልቃይት ትግሬ አይሆንልሽም።

Re: የወልቃይት ፀገዴ ሕዝብ በአብዛኛው ትግርኛ ይናገራል - ኮሌኔል ደመቀ ዘውዱ

Posted: 16 Jun 2022, 10:44
by Abere
የትግሬ እና የወልቃይት ጋብቻ ፈረሰ። የሃብት ክፍፍሉ በይፋ ተጀመሯል። የወያኔ አስገድዶ ጠለፋ ጋብቻ በመቀደድ ላይ ነው። ወልቃይት መተዳደርያ በጀቷን ይዛ ወደ አማራ ቤተሰቧ መጣች። የሚቀር ነገር ቢኖር ጠላፊው ወንጀለኛ የዘረፈውን ሃብት እና የሞራል ካሳ መክፈል ብቻ ነው።

Re: የወልቃይት ፀገዴ ሕዝብ በአብዛኛው ትግርኛ ይናገራል - ኮሌኔል ደመቀ ዘውዱ

Posted: 16 Jun 2022, 12:10
by Ethoash
ከአሁን ወዲህ የወልቃይት ነገር የሚፈታው በጦር ነው። ያሽነፈ ለጊዜው ይወስዳታል። በሕዝብ ምርጫ እንዳይባል ማን የወልቃይት ነዋሪዎች እንደሆኑ ማጣራቱ ከባድ ይሆናል። ስለዚህ ከደርግ ግዜ የቀበሌ መታወቅያ ያላቸው እና በትግሬ ግዜ መታወቅያ ያላቸው በሙሉ ይምረጡ ከተባለ አንድ ነገር ነው። ያለመታወቅያ ግን ከተመረጠ ጣጣው ብዙ ነው ። ይህ ችግር ተፈቶ ሕዝብ ከመረጠ ይህ የዘላለም እርቅ ያመጣል ። ያለበለዚያ በየ ሃያና ሰላሳ አመት አንዱ ጉልብቱ ሲፈረጥም ጦርነት ማስነሳቱ አይቀርም ስለዚህ ለዘላቂ ስላም ህዝቡ ቢመርጥ ግን ማን ማንን ያውቃል ።

ሁለተኛ ደግሞ ማነው ለወልቃይት ኢኮኖሚ እድገት የሚያመጣው ትግሬዎች ወይስ አማሮች ። እስቲ እንመልከት ምን ትግሬዎች እንደስሩ በወልቃይት እና አማሮች ይህንን እድገት ለማስቆም የሄዱበት እርቅት ብናይ እወነት የወልቃይት ፍቅር ሳይሆን ፣ ትግሬዎች መወጫ እንዳይኖራቸው የሚያረጉት ጅላጅልነት ነው።



በግንባታ ላይ የሚገኘው ወልቃይት ስኳር ፋብሪካ

this project is not called ፋብሪካ it is estate it is like one smell city with 100,000 workers and hospital, school and police station and fire station everything one city have and more .. the second question is how much population live in ወልቃይት ፀገዴ 100,000 that means full employment thanks to Golden this all project where opposed by Amhara now they bringing themselves as lover of ወልቃይት ፀገዴ

Re: የወልቃይት ፀገዴ ሕዝብ በአብዛኛው ትግርኛ ይናገራል - ኮሌኔል ደመቀ ዘውዱ

Posted: 16 Jun 2022, 12:23
by Abere
:lol: Stop this wishful thinking. Welqait had been በጠለፋ ተወስዶ ጉድ ፈቻ of Tigray province. There is nothing common between them other than the two (Tigray and Welqait) being Ethiopian. Tigray can't do modern day ሞጋሳ on the Welqait Amhara people, the only safe thing for Tigres is stay as neighbor beyond the Tekeze river, close off your ቡዳ ዐይን against Welqait - the book is closed, except the Welqait people still desrves componesations from TPLF

Ethoash wrote:
16 Jun 2022, 12:10
ከአሁን ወዲህ የወልቃይት ነገር የሚፈታው በጦር ነው። ያሽነፈ ለጊዜው ይወስዳታል። በሕዝብ ምርጫ እንዳይባል ማን የወልቃይት ነዋሪዎች እንደሆኑ ማጣራቱ ከባድ ይሆናል። ስለዚህ ከደርግ ግዜ የቀበሌ መታወቅያ ያላቸው እና በትግሬ ግዜ መታወቅያ ያላቸው በሙሉ ይምረጡ ከተባለ አንድ ነገር ነው። ያለመታወቅያ ግን ከተመረጠ ጣጣው ብዙ ነው ። ይህ ችግር ተፈቶ ሕዝብ ከመረጠ ይህ የዘላለም እርቅ ያመጣል ። ያለበለዚያ በየ ሃያና ሰላሳ አመት አንዱ ጉልብቱ ሲፈረጥም ጦርነት ማስነሳቱ አይቀርም ስለዚህ ለዘላቂ ስላም ህዝቡ ቢመርጥ ግን ማን ማንን ያውቃል ።

ሁለተኛ ደግሞ ማነው ለወልቃይት ኢኮኖሚ እድገት የሚያመጣው ትግሬዎች ወይስ አማሮች ። እስቲ እንመልከት ምን ትግሬዎች እንደስሩ በወልቃይት እና አማሮች ይህንን እድገት ለማስቆም የሄዱበት እርቅት ብናይ እወነት የወልቃይት ፍቅር ሳይሆን ፣ ትግሬዎች መወጫ እንዳይኖራቸው የሚያረጉት ጅላጅልነት ነው።


this project is not called ፋብሪካ it is estate it is like one smell city with 100,000 workers and hospital, school and police station and fire station everything one city have and more .. the second question is how much population live in ወልቃይት ፀገዴ 100,000 that means full employment thanks to Golden this all project where opposed by Amhara now they bringing themselves as lover of ወልቃይት ፀገዴ

Re: የወልቃይት ፀገዴ ሕዝብ በአብዛኛው ትግርኛ ይናገራል - ኮሌኔል ደመቀ ዘውዱ

Posted: 16 Jun 2022, 12:41
by Ethoash
ወድ ወንድሜ በጣም ለምወድህና ሕይወቴን ለምስጥልህ አበባ አቡዋሯው

እስቲ እወነት እንነጋገር ፣ ምንም ሳትቀላምድ ትግሬዎች አይደሉም የአስር ቢሊዬን ዶላር የሱካር ፋብሪካ ወልቃየት ውስጥ የተከሉት ፣ ቡዳ አማሮች ወገባቸውን ነሽጠው ይህንን ኢንቨስትመት ለማቆም ሲወራጩ የነበሩት ዛሬ የወልቃት ናፋቂዎች ለመሆን የሚሞክሩት፣

ይሄው አራት አመት ሙሉ የሱካር ፋብሪካውን ጨረስው ቢሊዬን ዶላር እንደማስገባት ጦርነት በጦርነት አርገው አባይ አስር ሚሊዬን ባጀት ስለቆረጠላት እልል ያላቹሁት ። ትግሬዎቹ እኮ አንድ ቢሊዬን ዶላር ሊያስገቡላቹሁ ነበር አኮ

ወጥል ኮነሬል ዘወዴን እንወስድ ዘጠኝ የትግሬ ፈደራል ፖሊስን ገድሎ ትግሬዎች አልገደሉትም እንደውም ይሄው ተለቆ ምላሱን ያረዝማል ፣ እኔ የምፈራው እንደገና ትግሬዎች እጅ ቢገባ ምን ሊወጠው ነው። ምን ሊል ነው። ወልቃይት በአማሮች ግዜ እኮ የድህነት መጨረሻ ነበርች አርባ ስባት በሽታዎች የሚለዋወጡባት።

እንኳን አንድ አይደለም አስር ወልቃይት ለአማራ ብስጣቹሁ ማሳደግ አትችሉም። ለምሳሌ ኤርትራኖች ሶስት ሺህ ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለው የባህር በር ጠረፍ አላቸው ምንም አላረጉበትም ስላሳ አመት ፣ ሱማሌዎችም እንዲሁ። አራት ሺህ ኪሎ ሜትር የባህር ጠረፍ ይዘው። ጁቡቲዎች ግን አንድ መቶ ኪሎ ሜትር የባህር ጠረፍ ይዘው ስባት የባህር ወደብ ገንብተው ከአስር ቢሊዬን ድላር በላይ ለአገራቸው ያስገባሉ በአስር አመታቶች የመጀመሪያ አለም ኢኮኖሚ ውስጥ እንደሚገቡ ይነገራል። ታድያ አማራ ላይስራበት ምን መሬት በመሬት ቢከምር ምን ያረግበታል። ይህንን ከተጠራጠርክ ሌላ ምሳሌ ልስጥህ

አባይ በአለም ረዝሙ ወንዝ ነው ። ግን አማራ ገላውን ሳይታጠብ የብብቱ ግማት ጅብም አይበላውም ። ግን ትግሬዎች መጥተው አሁን በኢትዬዽያ ውስጥ ያሉትን ከትግሬዎች ከስሩት ግድብ ሁሉ ተደምሮ የሚተልቅ አቅም ያለው በአባይ ላይ ገነቡ። ይህንንም አማሮች ሊያቆሙ ነበር። ምክን ያት ሲጠፋቸው የአባይ ግድብ ምን ይስራልናል፣ ከማለት ወድህ ግብፆችን ለመጉዳት ነው። የፖለቲካ ጥቅም ለማግኘት ነው። ወዘተ አሄህ የአንተ ዘሮች አመዳም የሞቱ አህዬች ናቸው አመንክም አላመንክም። እኔ በጣም ደስ ነው የሚለኝ አማሮች ወልቃይትን አልስጥም ቢሉ ። አብይ ማረግ ያለበት እኔ አያገባኝም ብሎ እራሱን ማወጣት ብቻ ነው ከዚያ በኋላ አልገላግል ባይ ዋጋውን ያገኛል

ወንድሜ በጣም ለምወድህ ሰስናብት ህ ። እኔ ላንተ ሕይወቴን እንደምስጥልህ እየነገርክህ ነው። ከራሴ በላይ ለምወድህ አቶ አቡዋሯ ደህና ስንብትልኝ። በረከቱ ለቤተስቦች ህ ሁሉ ይድረስ ህ ። ጤንነት ህ ተጠብቆ ይህንን ጨለማ ግዜ የሚያሳልፈን ያረገን። እስከዚያው ደረስ ደህና ስንብትልኝ ወዴ።

Re: የወልቃይት ፀገዴ ሕዝብ በአብዛኛው ትግርኛ ይናገራል - ኮሌኔል ደመቀ ዘውዱ

Posted: 17 Jun 2022, 09:16
by sarcasm
Ethoash wrote:
16 Jun 2022, 12:41
ወድ ወንድሜ በጣም ለምወድህና ሕይወቴን ለምስጥልህ አበባ አቡዋሯው

እስቲ እወነት እንነጋገር ፣ ምንም ሳትቀላምድ ትግሬዎች አይደሉም የአስር ቢሊዬን ዶላር የሱካር ፋብሪካ ወልቃየት ውስጥ የተከሉት ፣ ቡዳ አማሮች ወገባቸውን ነሽጠው ይህንን ኢንቨስትመት ለማቆም ሲወራጩ የነበሩት ዛሬ የወልቃት ናፋቂዎች ለመሆን የሚሞክሩት፣
ወልቃይት በአማራ ክልል ስር ስትወድቅስ፤ ፋብሪካው እንዴት እያበለጸጉት ነው? አብረንት ዘገባው እንከታተል።


Re: የወልቃይት ፀገዴ ሕዝብ በአብዛኛው ትግርኛ ይናገራል - ኮሌኔል ደመቀ ዘውዱ

Posted: 17 Jun 2022, 11:40
by Union
100 ፐርሰንት የመቀሌ ህዝብ አማርኛ ይናገራል። 85% የትግራይ ህዝብ አማርኛ ይናገራል። በአንተ የገማ ሎጂክ ትግሬዎች በሙሉ አማሮች ናቸው :lol: :lol:

ትግራይም የአማራ መሬት ነው :lol:

Re: የወልቃይት ፀገዴ ሕዝብ በአብዛኛው ትግርኛ ይናገራል - ኮሌኔል ደመቀ ዘውዱ

Posted: 17 Jun 2022, 14:44
by Ethoash
union wrote:
17 Jun 2022, 11:40
100 ፐርሰንት የመቀሌ ህዝብ አማርኛ ይናገራል። 85% የትግራይ ህዝብ አማርኛ ይናገራል። በአንተ የገማ ሎጂክ ትግሬዎች በሙሉ አማሮች ናቸው :lol: :lol:

ትግራይም የአማራ መሬት ነው :lol:
አባባ ሙጃሌ

አማርኛ ይግባህ፣ ተምረህ እንግሊዘኛ ብትናገር አሜሪካዊ ነህ ወይ፣ ትግሬዎች ሁለተኛ ሕይወቱን የስጡት ኮኔሬል ዘውድቲ እንደተናገረው ወልቃይት የመጀመሪያ ቋንቋቸው ትግሬኛ ነው ፣ያለው የምላስ ማዳለጥ ይሆናል ግን ብሎዋል። አማሮች ከመቼ ወዲህ ነው የነሱ ያልሆነውን ቋንቋ የሚለምዱት ኦሮሞ ውስጥ ተቀምጠው ለመቶ አምሳ አመት ኦሮምኛ አለመዱም እኮ ስለዚህ የስው ቋንቋ የመልመድ ፍላጎት የላቸውም ስለዚህ እነዚህ ውልቃይቶች እንዴት በምን እዳቸው ነው ሌላ ቋንቋ ለዛውም የሚጠሉትን የጎሳ ቋንቋ የሚለምዱት።

ትወኝ ባክህ እኔ ወልቃይት ሱካር ፋብሪካ እንዴት እየተመዘበረ እንደሆነ ለማየት ጋጉቻለሁ። ልክ ልካቸውን ነው ያረጉላቸው ይበሉዋቸው ብቻ ትግሬዎች መጥተው ስረቁ እንዳይባል በካሜራ መያዝ ነው እነዚህን ሎቦች ፣ ያለበለዚያ አሁን ያለበትን ሁኔታ በካሜሪ አንስቶ መስቀመጥ ነው። እቃው አነበረም እንዳይሉ መጀመሪያ ፎቶ አንስቶ ማስቀመጥ ነው። ብቻ አቶ ሞያሌ ይህንን እንዳናወራ ደርሶ የማሳጠፍያ አሳብ መለጠፉ በጣም ብልጥ መሆኑ ነው። ምንም የወልቃይት ሱካር ፋብሪካ መስረቁን ምንም ደንታ አልስጠውም ይህ ሙጃሌያም