
TST APP.
4h ·
ብዙዎች ይሄንን ጥሪ ተቀብለው በሠላም ወደ እስር ቤቱ ተመልሰዋል!
አሁን ባለው የኑሮ ውድነት ምክንያት በኮምቦልቻ በርካታ ወጣቶች እና አዛውንቶች ሴቶችን ጨምሮ ከዚህ ቀደም ያልታሰሩ ሳይቀሩ ወደ ማረሚያ ቤቱ በገፍ እየሄዱ ይገኛሉ። ምክንያቱም የቤት ኪራይ እና የቀለብን ጨምሮ ምንም አስቤዛ የሌላቸው በኑሮ ውድነት ከሚጨነቁ ይልቅ እስር ቤት ቁጭ ብሎ በነፃ መቀለብን እንደ ትልቅ እድል በመቁጠር እግሮች ሁሉ ወደ ኮምቦልቻ እስር ቤቶች እያመሩ ነው። ታምራቱ እና የከፍታው ዘመን እንደቀጠለ ነው!