Page 1 of 1

የአማራ ብሄራዊ ክልላዊ ህገመንግስት አንቀጽ 2 "የአማራ ክልል በሰሜን ከትግራይ ክልል ጋር ይዋሰናል።" ይላል። ከኤርትራ ጋር በየትም በኩል አይገናኝም ማለት ነው።

Posted: 21 Feb 2022, 08:51
by sarcasm
ህወሃት በትግራይ ድንበር ጉዳይ አይደራደርም ዶ/ር ደብረጽዮን
ህወሃት ለድርድር ዝግጁ አይደለም ዶ/ር ደረጀ
የአማራ ብሄራዊ ክልላዊ ህገመንግስት
አንቀጽ 2 ... የአማራ ክልል በሰሜን ከትግራይ ክልል ጋር ይዋሰናል። ከኤርትራ ጋር በየትም በኩል አይገናኝም ማለት ነው።
ማን ነው ለድርድር ዝግጁ ያልሆነ ?😜

https://scontent.flhr4-4.fna.fbcdn.net/ ... e=62186263
Please wait, video is loading...

Re: የአማራ ብሄራዊ ክልላዊ ህገመንግስት አንቀጽ 2 "የአማራ ክልል በሰሜን ከትግራይ ክልል ጋር ይዋሰናል።" ይላል። ከኤርትራ ጋር በየትም በኩል አይገናኝም ማለት ነው።

Posted: 21 Feb 2022, 08:57
by TGAA
Who are the authors of the article.?.we let you in a secret. Bereket and the rotten chenaw..surprise. !

Re: የአማራ ብሄራዊ ክልላዊ ህገመንግስት አንቀጽ 2 "የአማራ ክልል በሰሜን ከትግራይ ክልል ጋር ይዋሰናል።" ይላል። ከኤርትራ ጋር በየትም በኩል አይገናኝም ማለት ነው።

Posted: 21 Feb 2022, 11:52
by Abere
ምዕራብ ትግራይ የሚባል ነገር አለ እንደ? :lol:

የአማራ ህዝብ ማለት እና ብአደን ሁለት በእጅጉ የተለያዩ አካላት ናቸው። የአማራ ህዝብ ጎረቤት የሚላቸው ሱዳንን፥ኤርትራን፥ ትግራይን እና በደቡብ ምስራቅ ደግሞ ከበርካታ ክፍላተ ሀገራት ነው። የትግራይ ጎረቤቶች ለጠፋባቸው ደግሞ ትግራይ ሶስት አዋሳኞች አሏት - አማራ፥ኤርትራ እና አፋር። ከዚህ ውጭ ያለው ቅዠት መድሃኒቱ ሞት ብቻ ነው።

Re: የአማራ ብሄራዊ ክልላዊ ህገመንግስት አንቀጽ 2 "የአማራ ክልል በሰሜን ከትግራይ ክልል ጋር ይዋሰናል።" ይላል። ከኤርትራ ጋር በየትም በኩል አይገናኝም ማለት ነው።

Posted: 23 Jul 2022, 20:04
by sarcasm
የምዕራብ ትግራይ ጉዳይ በሕግ ነው የሚፈታው ማለት ምን ማለት ነው?
Please wait, video is loading...

Re: የአማራ ብሄራዊ ክልላዊ ህገመንግስት አንቀጽ 2 "የአማራ ክልል በሰሜን ከትግራይ ክልል ጋር ይዋሰናል።" ይላል። ከኤርትራ ጋር በየትም በኩል አይገናኝም ማለት ነው።

Posted: 23 Jul 2022, 20:17
by Abere
:lol:
ነበርን የሚያወራ -ዱሮ ናፋቂ ወያኔ ወሬኛ።

የዴዴቢት ህገ-መንግስት ከፈረሰ ቆይቷል። እራሱ ህገ-መንግስቴ ነው ብሎ የጻፈው ወያኔ አፍርሶ ጦርነት ከፍቶ፤ በጦርነት በአማራ ፋኖ ተሸንፎ ከሁመራ-ወልቃይት ተባሯል። የተባረረውም ሙሉ በሙሉ ሰፋሪ ነበር። እንኳን ወደ ቀድሞው እርስታቸው ሽሬ ፤ ዐድዋ፥አክሱም ወዘተ የመመለስ ዕድል ገጠማቸው።
በዚህ ጉዳይ የአማራ ክልል ፕሬዚዳንት ኦፊሴላዊ አቋማቸውን ገልጸዋል።
ወልቃይት ሁመራ እና ራያ መሬቱም አማራ ህዝቡም አማራ ነው። አይነኬ የሆነ ቀይ መስመር ነው።

Re: የአማራ ብሄራዊ ክልላዊ ህገመንግስት አንቀጽ 2 "የአማራ ክልል በሰሜን ከትግራይ ክልል ጋር ይዋሰናል።" ይላል። ከኤርትራ ጋር በየትም በኩል አይገናኝም ማለት ነው።

Posted: 24 Jul 2022, 01:17
by Tiago
Hear it straight from the horses mouth