Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
TGAA
Member+
Posts: 5747
Joined: 07 Apr 2019, 20:34

Re: OPINION: የችጋር ኤምፓየሯ የመወደቂያ ጦስ የጦብያ ሰርቦች (ወይጦዎች) ጭፍን ልሙጥነት ነው | ያሬድ ጥበቡ: "ትግራይ ከሄደች ኦሮሚያም ከሰርቦች ጋር ተስማምታ ትኖራለች ተብሎ አይ

Post by TGAA » 19 Feb 2022, 23:39

ምስክር ጥሪ ቢሏት እምቢጥ አንድ አለች ነው የሚባለው ፤ ያሬድ ጥበቡ _የበረከት ሳቅህ ናፈቀኝ ገጣሚ ከኪሳራ መልስ ስለ ኢምፓየሯ መውደቂያ ብዙ ቢቀባጥር ምንም አያስደንቅም ፤ የእርሱን አይነቶችን ኢትዮጵያ ብዙ አሰተናግዳለች ፤ የቅንድቡ ዘፋኝ ሰለሞን ፤ ከብዙ ከጥቂቱ ፤አማራና ኦሮሞን ማለያየት አይቻልም ድንበር የሌለውን ነገር ማለያየት አይቻልም ፤ አንዱ ያንዱን አካል ቦጭቆ መውሰድ ስለማይችል ፤ አብረው ይኖራሉ ወይም አብረው ይሞታሉ ፤ ይህንን ያልተረዱ ዱኩማን ናቸው የህዝቡን ሰቆቃ የሚያበዙት ፡፡
ለያሬድ ጥበቡና ለያብሎ ዘብዴሎ ቅንድቡን መርጠንላቸዋል