Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Za-Ilmaknun
Member
Posts: 4487
Joined: 15 Jun 2018, 17:40

Re: BREAKING:ጉድ ፈላ! አስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ተነስቷል|ወይጦዬ-ፍኖዬ ጥግህን ያዝ|ከፖለቲካ ውሳኔዎች መካከል የተኩስ አቁም ስምምነት፣የTDF እና የWBOን የሽብርተኝነት ክስ ማንሳት ይ

Post by Za-Ilmaknun » 15 Feb 2022, 12:51

ለቸኮለ! ማክሰኞ :mrgreen:

5፤ በኦሮሚያ ክልል ሆሮ ጉድሩ ወለጋ ዞን የሚገኘው ፊንጫ ስኳር ፋብሪካ የኦሮሞ ነጻነት ታጣቂዎች በፈጸሙበት ጥቃት ሳቢያ ከየካቲት 2 ጀምሮ ምርት ማቆሙን ከኢትዮጵያ ስኳር ኮርፖሬሽን ሰምቻለሁ ሲል ብሉምበርግ ዘግቧል። የቡድኑ ታጣቂዎች በፋብሪካው ላይ ተደጋጋሚ ጥቃት ሲፈጽሙ እንደቆዩ የገለጸው ኮርፖሬሽኑ፣ በቅርቡ የፋብሪካውን የሸንኮራ አገዳ እርሻ እና ትራክተሮችን በእሳት ማጋየታቸው ለምርቱ መቆም ምክንያት መሆኑን ገልጧል። ባካባቢው ባለው የጸጥታ ችግር ሳቢያ ፋብሪካው ለረጅም ጊዜ ነዳጅ ማስገባት እንዳልቻለ የገለጸው ኮርፖሬሽኑ፣ ፋብሪካው ምርት ማቆሙን ጉዳዩ ለሚመለከታቸው የመንግሥት አካላት በማሳወቅ ምላሽ እየተጠባበቀ መሆኑን ተናግሯል። የአንጋፋው ፊንጫ ስኳር ፋብሪካ አማካይ ዓመታዊ የስኳር ምርት 270 ሺህ ቶን ይደርሳል።

6፤ የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር በኦሮሚያ ክልል ቄለም ወለጋ ዞን የሚገኘው ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቱ ንብረት የሆኑ 2 ሰብዓዊ አገልግሎት ሰጭ አምቡላንሶች ሰሞኑን በኦነግ ታጣቂዎች በኃይል እንደተወሰዱበት ዛሬ በማኅበራዊ ትስስር ገጹ አስታውቋል። ለሰብዓዊ አገልግሎት በተሠማሩ የማኅበሩ አምቡላንሶች ላይ የተፈጸመው ድርጊት ኢትዮጵያ ያጸደቀችውን ዓለማቀፉን የጄኔቫ ኮንቬንሽን የሚጥስ ነው።
[ዋዜማ ራዲዮ]

Selam/
Senior Member
Posts: 17933
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: BREAKING:ጉድ ፈላ! አስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ተነስቷል|ወይጦዬ-ፍኖዬ ጥግህን ያዝ|ከፖለቲካ ውሳኔዎች መካከል የተኩስ አቁም ስምምነት፣የTDF እና የWBOን የሽብርተኝነት ክስ ማንሳት ይ

Post by Selam/ » 15 Feb 2022, 20:02

Kichamam woyane - Shhhhhh! Don't be too excited and try to run stray. The drones will continue to plough through TPLF’s rat holes. KIFFU!

yaballo wrote:
15 Feb 2022, 05:44

Post Reply