Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
sarcasm
Senior Member
Posts: 11594
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

የትግራይ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ከኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት የነበረውን ግንኝነት ማቋረጡን አስታወቀ።

Post by sarcasm » 14 Feb 2022, 19:01

የትግራይ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክርቤት ይህንን ውሳኔ ያሳለፈው በትግራይ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ አስመልክቶ ባካሄደው ምክክር ነው።

የኢትዮጵያ ሃይማኖት ተቋማትና መሪዎች በትግራይ ህዝብ ላይ የተፈፀመወን ጄኖሳይድ ከመኮነን፣ከማሸማገል ይልቅ ጦርነቱ ባርከው ከማስጀመር በተጨማሪ በገንዘብም በመንፈስም ድጋፍ ማድረጋቸ በውይይት የዳሰሰው ምክርቤቱ ይህ ተግባር ከእስልምና ህግና ስርዓት ያፈነገጠ በመሆኑ ከእስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ጋር የነበረውን ግንኙነት ማቋረጡን አስታውቋል።

በመድርኩ የተገኙት የትግራይ እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት ዋና ፀሓፊ ሓጂ መሓመድ ካሕሳይ እንደተናገሩት ፋሽስታውያንን ወራሪ ሃይሎች ትግራይን ህዝብ ለማጥፋት እምነትን ሳይለዩ ጄኖሳይድ ፈፅመዋል።

በርካታ ቁጥር ያላቸው የእስልምና እምነት ተከታዮች በነዚህ ፋሺስታውያን ወራሪ ሃይሎች ተገድለዋል ብለዋል ሓጂ መሓመድ ።

ይህ ሁሉ ግፍ በትግራይ ህዝብ ላይ ሲፈፀም የኢ/ያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ወንጀሉን ከማውገዝ ይልቅ ተባባሪ መሆኑን የሚኮነን ተግባር ነው ያሉት ሓጂ መሓመድ የትግራይ እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት ጄኖሳይድ ወንጀል ተባባሪ ከሆነው የኢ/ያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት የነበረውን ግንኙነት ለማቋረጥ ተገዷል ሲሉ ተናግረዋል።

የካቲት7/ 2014 ዓም
ድምፂ ወያነ ትግራይ







https://www.facebook.com/dimtsiweyane1/ ... 6037912421


Digital Weyane
Senior Member
Posts: 10197
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

Re: የትግራይ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ከኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት የነበረውን ግንኝነት ማቋረጡን አስታወቀ።

Post by Digital Weyane » 15 Feb 2022, 01:39

አሸበርቲ ወያነ ልተወለድቲ ኣኽሱም አመንቲ ምስልምና መስጊድ ክሰርሑ ከልኪሎሙዎም አው መንገዲ ኮይኖም ክሰግዱ ክትርእዮም ከሎኻ ቡዙሕ ትሓዝን። ፈረንጂ ንህዝበ አስላም ይፀልእዎም ኡዮም ኢልካ ለቶም ፈረንጂ ጎይታትካ ከተደስት ንተጋሩ አመንቲ ምስልምና ክትፀልኦም ከሎኻ ዓርሰ ምትሓት ስሜትካ ጠርዚ በፂሑ ኻም ዘሎ ኡዩ ዘርእይ። ባንዳ ወያነ ትግራይና ሓሚሱሙዋ። :roll: :roll:

Post Reply