Page 1 of 1

የአማራ ክልል መሪዎች 100 ሚልዮን ብር በላይ ዘርፈዋል ይባላል: የአብይ መንግስት እንዲህ በሙስና የት እንደሚደርስ እናያለን

Posted: 13 Feb 2022, 10:32
by Abaymado
የአማራ ክልል መንግስት ከ ethio 360 የቀረበበትን ክስ ማስተባበል አለበት:: አለበለዝያ የመንግስት ንብረት ዘርፈው የትም አይሄዱም: እስር ቤት ዕጣቸው ነው የሚሆነው::
ተየቀድሞው የአማራ ክልል ፕሬዚደንት አቶ ተሻገር 9 ሚልዮን አብርሃም አለህኝ 4 ሚልዮን

እያለ የዘረፉትን ይዘረዝራል:: እውነት በልተው ከሆነ: በጦርነት ለተፈናቀለው መስጠት ይኖርባቸውል::

ለመሆኑ እነሱ ከወያኔ በምን ይለያሉ?

Re: የአማራ ክልል መሪዎች 100 ሚልዮን ብር በላይ ዘርፈዋል ይባላል: የአብይ መንግስት እንዲህ በሙስና የት እንደሚደርስ እናያለን

Posted: 13 Feb 2022, 10:59
by Wedi
Abaymado wrote:
13 Feb 2022, 10:32
የአማራ ክልል መንግስት ከ ethio 360 የቀረበበትን ክስ ማስተባበል አለበት:: አለበለዝያ የመንግስት ንብረት ዘርፈው የትም አይሄዱም: እስር ቤት ዕጣቸው ነው የሚሆነው::
ተየቀድሞው የአማራ ክልል ፕሬዚደንት አቶ ተሻገር 9 ሚልዮን አብርሃም አለህኝ 4 ሚልዮን

እያለ የዘረፉትን ይዘረዝራል:: እውነት በልተው ከሆነ: በጦርነት ለተፈናቀለው መስጠት ይኖርባቸውል::

ለመሆኑ እነሱ ከወያኔ በምን ይለያሉ?
ሙሰኛ ብአዴን "ተበድረን ነው የወሰድነው" ብለው አመኑ እኮ!!!

የሚበቃህን ያክል ትዘርፍና ሲነቃብህ "ተበድሬ ነው" ማለት አዲሱ የሙስና ዘዴ ሆኖ ቁጭ ብሏል!!

Re: የአማራ ክልል መሪዎች 100 ሚልዮን ብር በላይ ዘርፈዋል ይባላል: የአብይ መንግስት እንዲህ በሙስና የት እንደሚደርስ እናያለን

Posted: 13 Feb 2022, 14:24
by kibramlak
Very funny of them. Its from a bank they should borrow. Not from public properties or assets. ነውረቢስ ሌቦች
Wedi wrote:
13 Feb 2022, 10:59
Abaymado wrote:
13 Feb 2022, 10:32
የአማራ ክልል መንግስት ከ ethio 360 የቀረበበትን ክስ ማስተባበል አለበት:: አለበለዝያ የመንግስት ንብረት ዘርፈው የትም አይሄዱም: እስር ቤት ዕጣቸው ነው የሚሆነው::
ተየቀድሞው የአማራ ክልል ፕሬዚደንት አቶ ተሻገር 9 ሚልዮን አብርሃም አለህኝ 4 ሚልዮን

እያለ የዘረፉትን ይዘረዝራል:: እውነት በልተው ከሆነ: በጦርነት ለተፈናቀለው መስጠት ይኖርባቸውል::

ለመሆኑ እነሱ ከወያኔ በምን ይለያሉ?
ሙሰኛ ብአዴን "ተበድረን ነው የወሰድነው" ብለው አመኑ እኮ!!!

የሚበቃህን ያክል ትዘርፍና ሲነቃብህ "ተበድሬ ነው" ማለት አዲሱ የሙስና ዘዴ ሆኖ ቁጭ ብሏል!!