Page 1 of 1
የአማራ ክልል መሪዎች 100 ሚልዮን ብር በላይ ዘርፈዋል ይባላል: የአብይ መንግስት እንዲህ በሙስና የት እንደሚደርስ እናያለን
Posted: 13 Feb 2022, 10:32
by Abaymado
የአማራ ክልል መንግስት ከ ethio 360 የቀረበበትን ክስ ማስተባበል አለበት:: አለበለዝያ የመንግስት ንብረት ዘርፈው የትም አይሄዱም: እስር ቤት ዕጣቸው ነው የሚሆነው::
ተየቀድሞው የአማራ ክልል ፕሬዚደንት አቶ ተሻገር 9 ሚልዮን አብርሃም አለህኝ 4 ሚልዮን
እያለ የዘረፉትን ይዘረዝራል:: እውነት በልተው ከሆነ: በጦርነት ለተፈናቀለው መስጠት ይኖርባቸውል::
ለመሆኑ እነሱ ከወያኔ በምን ይለያሉ?
Re: የአማራ ክልል መሪዎች 100 ሚልዮን ብር በላይ ዘርፈዋል ይባላል: የአብይ መንግስት እንዲህ በሙስና የት እንደሚደርስ እናያለን
Posted: 13 Feb 2022, 10:59
by Wedi
Abaymado wrote: ↑13 Feb 2022, 10:32
የአማራ ክልል መንግስት ከ ethio 360 የቀረበበትን ክስ ማስተባበል አለበት:: አለበለዝያ የመንግስት ንብረት ዘርፈው የትም አይሄዱም: እስር ቤት ዕጣቸው ነው የሚሆነው::
ተየቀድሞው የአማራ ክልል ፕሬዚደንት አቶ ተሻገር 9 ሚልዮን አብርሃም አለህኝ 4 ሚልዮን
እያለ የዘረፉትን ይዘረዝራል:: እውነት በልተው ከሆነ: በጦርነት ለተፈናቀለው መስጠት ይኖርባቸውል::
ለመሆኑ እነሱ ከወያኔ በምን ይለያሉ?
ሙሰኛ ብአዴን "ተበድረን ነው የወሰድነው" ብለው አመኑ እኮ!!!
የሚበቃህን ያክል ትዘርፍና ሲነቃብህ "ተበድሬ ነው" ማለት አዲሱ የሙስና ዘዴ ሆኖ ቁጭ ብሏል!!
Re: የአማራ ክልል መሪዎች 100 ሚልዮን ብር በላይ ዘርፈዋል ይባላል: የአብይ መንግስት እንዲህ በሙስና የት እንደሚደርስ እናያለን
Posted: 13 Feb 2022, 14:24
by kibramlak
Very funny of them. Its from a bank they should borrow. Not from public properties or assets. ነውረቢስ ሌቦች
Wedi wrote: ↑13 Feb 2022, 10:59
Abaymado wrote: ↑13 Feb 2022, 10:32
የአማራ ክልል መንግስት ከ ethio 360 የቀረበበትን ክስ ማስተባበል አለበት:: አለበለዝያ የመንግስት ንብረት ዘርፈው የትም አይሄዱም: እስር ቤት ዕጣቸው ነው የሚሆነው::
ተየቀድሞው የአማራ ክልል ፕሬዚደንት አቶ ተሻገር 9 ሚልዮን አብርሃም አለህኝ 4 ሚልዮን
እያለ የዘረፉትን ይዘረዝራል:: እውነት በልተው ከሆነ: በጦርነት ለተፈናቀለው መስጠት ይኖርባቸውል::
ለመሆኑ እነሱ ከወያኔ በምን ይለያሉ?
ሙሰኛ ብአዴን "ተበድረን ነው የወሰድነው" ብለው አመኑ እኮ!!!
የሚበቃህን ያክል ትዘርፍና ሲነቃብህ "ተበድሬ ነው" ማለት አዲሱ የሙስና ዘዴ ሆኖ ቁጭ ብሏል!!