Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
sarcasm
Senior Member
Posts: 11594
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

ኢትዮጵያን የማፍረስ ፍላጎት ኣልነበረንም፤ የለንምም፤ በሆነ ተኣምር ኢትዮጵያ ብትድን ደስታውን ኣልችለውም። ኢትዮጵያን ማፍረስ እነ አቢይ ኢሳያስን ይዘው ጨርሰውቷል - ጌታቸው ረዳ

Post by sarcasm » 07 Feb 2022, 14:39

ኢትዮጵያን የማፍረስ ፍላጎት ኣልነበረንም፤ የለንንም፤ በሆነ ተኣምር ኢትዮጵያ ብትድን ደስታውን ኣልችለውም። ፍላጎት ብኖር ኖሮ ግን ገሃነም መውረድ ኣይጠበቅኝም፤ እነ አቢይ ኢሳያስን ይዘው already ጨርሰውቷል - አቶ ጌታቸው ረዳ


Abere
Senior Member
Posts: 15490
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: ኢትዮጵያን የማፍረስ ፍላጎት ኣልነበረንም፤ የለንምም፤ በሆነ ተኣምር ኢትዮጵያ ብትድን ደስታውን ኣልችለውም። ኢትዮጵያን ማፍረስ እነ አቢይ ኢሳያስን ይዘው ጨርሰውቷል - ጌታቸው ረዳ

Post by Abere » 07 Feb 2022, 18:22

አገሪቷን ለማለት ፈልጎ ነው? ወያኔ ኢትዮጵያ የሚለውን ስም ለመጥራት ሲሞክር አፉን ደም ደም እኮ ነው የሚለው። ጅብ ከማያውቁት አገር ሂዶ ቆዳ አንጥፉልኝ ይላል። በእውነት በኢትዮጵያ ወስጥ የመጨረሻውን ደረጃ የያዘው ምን አይነት ኢትዮጵያዊነት በህሌናው የሌለው ትህነግ ነው። ነጻ አውጭ እና ገንጣይ ድርጅት። ከብልጽግና ጋር የተጣለው ነጻ አውጭ ገንጣይ የሚለውን ህውሓት የምትለዋን ስሜን አልቀይርም ግብር እና አላማዬን ታስለውጠኛለች ብሎ እኮ ነው። ጌቾ አኩኩሉሽ ጨዋታዋን አደንቁራ የምተገዛውን የትግሬ ወረህ ባላ ስራ ፈት መንጋ ታድርገው። መቸም ዩቲዩብ ነው ወሬ ይችላል።

By the way we hate to see TPLF eye-to-eye. TPLF will never ever cross to Addis Ababa via Amhara places. The children of the snakes will face the crushing feet of the children of Eve. Let them stay where they are.


sarcasm wrote:
07 Feb 2022, 14:39
ኢትዮጵያን የማፍረስ ፍላጎት ኣልነበረንም፤ የለንንም፤ በሆነ ተኣምር ኢትዮጵያ ብትድን ደስታውን ኣልችለውም። ፍላጎት ብኖር ኖሮ ግን ገሃነም መውረድ ኣይጠበቅኝም፤ እነ አቢይ ኢሳያስን ይዘው already ጨርሰውቷል - አቶ ጌታቸው ረዳ


Post Reply