Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

Ethio 360:- ሞገስና ሀብታሙ አየለች የቋንቋ ቅዥት

Post by AbebeB » 05 Feb 2022, 19:57

Afaan Oromo ኦሮሞ ማለት ቋንቋውን መጠቀም የሚችል ኦሮሞ ብቻ ነው ማለትን አያመለክትም፡፡ ሀብታሙ በተለምዶ የተሰለፈ ስለሆነ ያላዋቂ ነው በሚል እንለፈው፡፡ ያኛው ግን የህግ ባለሞያ ነኝ ሲል የሰማሁት ይመስለኛል፡፡ ታዲያ የመጠቀም መብት (possession) ና own (mother tongue) ማድረግ ይለያያሉ፡፡ ይህ ደግሞ ለሁሉም የሚሠራ ነው፡፡ የሚለየው አማር ብቻ ነው፡፡ የእነርሱ ያልሆነውን የእኛ (አማር) ማለት የለመዱት ሠፋሪዋች፡፡
ለነገሩ ቆማጦቹ የተጠራሩት የኦሮሞ ጥላቻቸውን ለመወጣት ስለሆነ ጋርቤጅ (garbage) ነገር እያቀረቡ በጽዳት ራሣቸውን ያስደስታሉ፡፡