Page 1 of 1
አዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ሙሉ መዋቅሩን ከስሙ ጀምሮ እየቀየረ ነው ....ኮማንደር ፣፣ኢንስፔክተር ።።ምናምን የሚባል ነገር አይኖርም
Posted: 04 Feb 2022, 12:20
by Abaymado
አዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ውስጡን እየቀየረ እንደሆነ ይታወቃል:: ስሙን ራሱ ከአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ወደ የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ ቀይሮታል::
ሌላው ድሮ ሲጠቀምበት የነበረውን ዩኒፎርም በመቀየር ወደ ካኪ ቀይሮታል::
የፖሊስ አርማው ቢጫ የነበረው ወደ ሰማያዊ ቀይሮታል::
ድሮ በወያኔ ግዜ ኮሚሽነር : ኮማንደር :ኢንስፔክተር : ሳጅን እያለ የነበረው ማዕረግ ተቀይሮ ወደ ሻለቃ: ሻምበል : መቶ እና ጓድ ሆነዋል::
እኔ ግራ የገባኝ "መቶ' ብሎ ምን ? መቶ አለቃ ቢሆን ጥሩ ነው::
"ጓድ " የሚለው ራሱ አይጥምም:: እና ሃምሳ አለቃ ቢሆን?
ስለ ፖሊስ የቀረበው ለውጥ ያያዘው ሰነድ ወደ 145 ገፅ ይሆናል:: ሁሉንም አይቼዋለሁ:: ግን እኔ የታዘብኩት ሰነዱ ላይ የአማርኛ ግድፈት ይታይበታል:: ሻምበል መባል ያለበትን ሻምብል ብለውታል::
እንደሚመስለኝ ኦሮሞዎች ናቸው የፃፉት ::
Re: አዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ሙሉ መዋቅሩን ከስሙ ጀምሮ እየቀየረ ነው ....ኮማንደር ፣፣ኢንስፔክተር ።።ምናምን የሚባል ነገር አይኖርም
Posted: 04 Feb 2022, 12:45
by Abdisa
Re: አዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ሙሉ መዋቅሩን ከስሙ ጀምሮ እየቀየረ ነው ....ኮማንደር ፣፣ኢንስፔክተር ።።ምናምን የሚባል ነገር አይኖርም
Posted: 04 Feb 2022, 12:51
by Abere
The crux of the matter should not be name change. Is there any substantive change?
If yes, can this be a harbinger to changing the so-called ዴዴቢት defunct constitution?
Abaymado wrote: ↑04 Feb 2022, 12:20
አዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ውስጡን እየቀየረ እንደሆነ ይታወቃል:: ስሙን ራሱ ከአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ወደ የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ ቀይሮታል::
ሌላው ድሮ ሲጠቀምበት የነበረውን ዩኒፎርም በመቀየር ወደ ካኪ ቀይሮታል::
የፖሊስ አርማው ቢጫ የነበረው ወደ ሰማያዊ ቀይሮታል::
ድሮ በወያኔ ግዜ ኮሚሽነር : ኮማንደር :ኢንስፔክተር : ሳጅን እያለ የነበረው ማዕረግ ተቀይሮ ወደ ሻለቃ: ሻምበል : መቶ እና ጓድ ሆነዋል::
እኔ ግራ የገባኝ "መቶ' ብሎ ምን ? መቶ አለቃ ቢሆን ጥሩ ነው::
"ጓድ " የሚለው ራሱ አይጥምም:: እና ሃምሳ አለቃ ቢሆን?
ስለ ፖሊስ የቀረበው ለውጥ ያያዘው ሰነድ ወደ 145 ገፅ ይሆናል:: ሁሉንም አይቼዋለሁ:: ግን እኔ የታዘብኩት ሰነዱ ላይ የአማርኛ ግድፈት ይታይበታል:: ሻምበል መባል ያለበትን ሻምብል ብለውታል::
እንደሚመስለኝ ኦሮሞዎች ናቸው የፃፉት ::