Page 1 of 1
"ከሕወሃት ጋራ ተቀምጠን አልተነጋገርንም"
Posted: 02 Feb 2022, 07:24
by Revelations
በቁም ተንሾካሸዋል ማለት ነው:: ቅቅቅቅ!
Re: "ከሕወሃት ጋራ ተቀምጠን አልተነጋገርንም"
Posted: 02 Feb 2022, 07:32
by Digital Weyane
ኡኔ መንግሥትን ነው የማምነው። የወያኔ ውሸት የሚያቆመው ሲሞት ብቻ ነው።
Re: "ከሕወሃት ጋራ ተቀምጠን አልተነጋገርንም"
Posted: 02 Feb 2022, 07:42
by Revelations
Please wait, video is loading...
Re: "ከሕወሃት ጋራ ተቀምጠን አልተነጋገርንም"
Posted: 02 Feb 2022, 08:57
by sebdoyeley
There is no way of trusting whatever comes from the regime in Ethiopia now.
too much lying by their high ranking officers sabotage the regime press.
Revelations wrote: ↑02 Feb 2022, 07:24
በቁም ተንሾካሸዋል ማለት ነው:: ቅቅቅቅ!
Re: "ከሕወሃት ጋራ ተቀምጠን አልተነጋገርንም"
Posted: 02 Feb 2022, 09:08
by kibramlak
Revelation,
አሁን ማን ይሙት የሰሬኛው ግራኝ አህመድ አሊን መንግስት ታምናለህ ?
ግንኙነትማ አላቸው፣፣ እንዳውም የፋኖን ትጥቅ ማስፈታት አንዱ የድርድር አካል ነበር ፣፣ የበሻሻው አራዳ ቁማር የማይበላ መስሎት፣፣ አላማቸው ፋኖ ትጥቅ ሲፈታ ትህነግ ወልቃይትን ልትወር ፣ ሴረኛው ደግሞ ተኩስ አቁሜያለሁ ይልና ወያኔ ሰተት ብላ እንድትገባ ፣፣ ሴራው እንደዛ ነው
Re: "ከሕወሃት ጋራ ተቀምጠን አልተነጋገርንም"
Posted: 02 Feb 2022, 09:31
by Abere
ከወያኔ ጋር ግንኙነት የሌለው ፋኖ ብቻ ነው። ከወያኔ ጋር ቀጥታ ግንኙነት መከላከያ አለው፥ መንግስት ወይም ብጽግና ኦሮሙማ ግንኙነት አለው። ግንኙነት ስለሌላው ነው አንድም ቀን ወያኔ ፋኖን ማሸነፍ ያልቻለችው። ፋኖ አለ የሚል መረጃ ከሰማች ወያኔ ድምጥማጧ በወጊያ ሰፈር የለም። በጣም ትፈራዋለች - የጥይት እራት ላለመሆን። መከላከያ አለ ከተባለች ሰርግ እና ምላሽ ነው የሚሆንላት - በጎቹ መጡላችሁ ተብሎ በቀጥታ ይነገራቸዋል። በጎቹ ስንቅ እና ትጥቅ አስረክበው በአፈግፍግ ሙዚቃ እየደነሱ ይመለሳሉ። በወያኔ ሰፈር ድል አደረግን ዜና ይሰበራል። እንድሁም ኦሮሙማ ዐብይ አህመድ እና ደብረጽዮን የቀጥታ መስመር ላይ ዘወትር አሉ። እስከ አሁን ችግር የሆነባቸው በድርድሩ ማን የላቀ ይሁን ነው። ከኮረም አላማጣ እስከ ደበረብርሃን መግቢይ ወያኔ የዘለቀው እኮ የውስጥ ድርድሩ እየተብላላ ስለነበር በመጨረሻም የዐብይ አህመድን ስልጣን ሊነካ ጥግ ስለደረሰ ዐብይን ያዙኝ ልቀቁኝ ልዘምትላችሁ ነው - ዳቦ ቆሎ ይቆረጥልኝ ያለው። ለነገሩ ዘመቻው የወረቀት እና የቴሌቭዥን ላይ ነው። የዘመቱት ጀግኖች እነ እሸቴ ሞገስ ናቸው። ማሸግ አፍ ኦሮሙማው ዐብይ ካወራ ምን አነሰው። የኦሮሙማ አፍ የተፈጠረው ለመዋሸት እና ለመዋጥ ብቻ ነው።
Re: "ከሕወሃት ጋራ ተቀምጠን አልተነጋገርንም"
Posted: 02 Feb 2022, 13:12
by Revelations
kibramlak wrote: ↑02 Feb 2022, 09:08
Revelation,
አሁን ማን ይሙት የሰሬኛው ግራኝ አህመድ አሊን መንግስት ታምናለህ ?
ግንኙነትማ አላቸው፣፣ እንዳውም የፋኖን ትጥቅ ማስፈታት አንዱ የድርድር አካል ነበር ፣፣ የበሻሻው አራዳ ቁማር የማይበላ መስሎት፣፣ አላማቸው ፋኖ ትጥቅ ሲፈታ ትህነግ ወልቃይትን ልትወር ፣ ሴረኛው ደግሞ ተኩስ አቁሜያለሁ ይልና ወያኔ ሰተት ብላ እንድትገባ ፣፣ ሴራው እንደዛ ነው
ተቀምጠውም ሆነ ቆመው ካልተንገጋገሩ ምናልባት በስልክ ተነጋግረዋል:: ቅቅቅቅ!
https://www.dw.com/am/%E1%8B%A8%E1%8A%A ... a-60625326
Re: "ከሕወሃት ጋራ ተቀምጠን አልተነጋገርንም"
Posted: 02 Feb 2022, 13:47
by kibramlak
ቅቅቅቅቅቅቅ ወይም በኢሜል ይሆናል ቅቅቅቅቅቅ. በቃላት ሊሸነግሉ ነው የሞከሩት፣፣ ሊሉ የፈለጉት ሶስተኛ ወገን ያለበት እንጅ በቀጥታ ድርድር አላደርግንም ማለታቸው ነው፣፣ አፋቸው እንደ ሆዳቸው ሰፊ ስለሆነ በአንድ እራስ ሰላሳ ምላስ ነው ያላቸው፣፣ ስለነ ስብሀት መፈታት ስንቱን ነበር የዘላበደ ዋናው ሴረኛ
Revelations wrote: ↑02 Feb 2022, 13:12
kibramlak wrote: ↑02 Feb 2022, 09:08
Revelation,
አሁን ማን ይሙት የሰሬኛው ግራኝ አህመድ አሊን መንግስት ታምናለህ ?
ግንኙነትማ አላቸው፣፣ እንዳውም የፋኖን ትጥቅ ማስፈታት አንዱ የድርድር አካል ነበር ፣፣ የበሻሻው አራዳ ቁማር የማይበላ መስሎት፣፣ አላማቸው ፋኖ ትጥቅ ሲፈታ ትህነግ ወልቃይትን ልትወር ፣ ሴረኛው ደግሞ ተኩስ አቁሜያለሁ ይልና ወያኔ ሰተት ብላ እንድትገባ ፣፣ ሴራው እንደዛ ነው
ተቀምጠውም ሆነ ቆመው ካልተንገጋገሩ ምናልባት በስልክ ተነጋግረዋል:: ቅቅቅቅ!
https://www.dw.com/am/%E1%8B%A8%E1%8A%A ... a-60625326