Page 1 of 1

መንግስታዊ የዘር ማጥፋት ወንጀል

Posted: 01 Feb 2022, 16:03
by sarcasm
መንግስታዊ የዘር ማጥፋት ወንጀል

የትግራይ ተወላጆች በመሆናቸው ብቻ ከአዲስ አበባና የተለያዩ የኢትዮጵያ አካባቢዎች ታፍሰው ወደ ሚዛን አማን ማጎሪያ ተወስደው ከነበሩት ተጋሩ እስረኞች ውስጥ፤ 1 ሺ 281 ዛሬ ከሌሊቱ 9 ሰዓት ጀምሮ ወደ አዲስ አበባ ተመልሰው አባ ሳሙኤል ወደ ተባለው ማጎሪያ ገብተዋል::

እነዚህ ታሳሪዎች በረሃብና በደረሰባቸው እንግልትና ግፍ ምክንያት ከሰውነት ውጭ ሆነው፤ መንቀሳቀስ ካለመቻላቸውም ምግብና ውሃ በጉሮሮኣቸው መውረድ አይችልም:: መንቀሳቀስ ባለመቻላቸው ከ80 አውቶቡሶች አውርዶ ወደ አባ ሳሙኤል ማጎሪያ ለማስገባት ከሌሊቱ 9:00 የጀመረ ቀኑን ሙሉ እስከ ምሽት ድረስ ነው የወሰደባቸው::

አፅማቸው ብቻ የቀረው እነዚህ እስረኞች፤ ጉሉኮስና ሌላ አስቸኳይ የሕክምና እርዳታ እንዳያገኙም፤ "የበላይ አልፈቀደም" ተብሎ ተከልክለዋል:: ከእነዚህ ታሳሪዎች ለማረጋገጥ እንደተቻለው ሌሎች 12 ታሳሪዎች ሚዛን ቴፒ ላይ እንደተገደሉ ነው::
Please wait, video is loading...

Re: መንግስታዊ የዘር ማጥፋት ወንጀል

Posted: 01 Feb 2022, 19:18
by Follower
sarcasm wrote:
01 Feb 2022, 16:03
መንግስታዊ የዘር ማጥፋት ወንጀል

የትግራይ ተወላጆች በመሆናቸው ብቻ ከአዲስ አበባና የተለያዩ የኢትዮጵያ አካባቢዎች ታፍሰው ወደ ሚዛን አማን ማጎሪያ ተወስደው ከነበሩት ተጋሩ እስረኞች ውስጥ፤ 1 ሺ 281 ዛሬ ከሌሊቱ 9 ሰዓት ጀምሮ ወደ አዲስ አበባ ተመልሰው አባ ሳሙኤል ወደ ተባለው ማጎሪያ ገብተዋል::

እነዚህ ታሳሪዎች በረሃብና በደረሰባቸው እንግልትና ግፍ ምክንያት ከሰውነት ውጭ ሆነው፤ መንቀሳቀስ ካለመቻላቸውም ምግብና ውሃ በጉሮሮኣቸው መውረድ አይችልም:: መንቀሳቀስ ባለመቻላቸው ከ80 አውቶቡሶች አውርዶ ወደ አባ ሳሙኤል ማጎሪያ ለማስገባት ከሌሊቱ 9:00 የጀመረ ቀኑን ሙሉ እስከ ምሽት ድረስ ነው የወሰደባቸው::

አፅማቸው ብቻ የቀረው እነዚህ እስረኞች፤ ጉሉኮስና ሌላ አስቸኳይ የሕክምና እርዳታ እንዳያገኙም፤ "የበላይ አልፈቀደም" ተብሎ ተከልክለዋል:: ከእነዚህ ታሳሪዎች ለማረጋገጥ እንደተቻለው ሌሎች 12 ታሳሪዎች ሚዛን ቴፒ ላይ እንደተገደሉ ነው::
Please wait, video is loading...
ኣሰይይይይ ሕራይ ገበሩ፡ንብረት ኤርትራውያን ዘሪፍኩም ንዘላለም ኣብ ኣዲስ ኮፍ ክትብሉ ድዩ ንይሩ ሕልምኹም?
ንብረት ወደ ቀቤለ ትግረ ወደ መቀለ፡፡
ደርፊ ዓድኻ እንዳደረፍካ ናብ መቀለኻ።