Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
sarcasm
Senior Member
Posts: 11594
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ስለ የህወሓት የበላይነትና መበላለጥ

Post by sarcasm » 30 Jan 2022, 10:03

ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ሀቁን ሲናገሩ ===================== የህወሓት የበላይነት የሚባለውን አልቀበልም፣ ህወሓት ከሌሎቹ በዕድሜም በጥንካሬም የተሻለ ነው፣ ጠንካራ የድርጅት ዲስፕሊን ያለው እና አባል እየለቃቀመ ከተሰበሰበ ድርጅት ይልቅ ጠንካራው የተሻለ ነበር ቢባል አይገርመኝም፣ ህወሓት ብቻ ነው ጥፍተኛ የሚሉ አመራሮች ህሊና የላቸውም ፣ ኢህአዴግ ይቅርታ ጠይቛል ስለዚህ ህወሓት ብቻውን ሊጠየቅ አይችልም በየክልሉ ለነበረው ጥፍት ሁሉም ይጠየቃሉ።
Please wait, video is loading...