Page 1 of 1

ደብሪጭ፥የድሮ የመከላከያ ሚኒስተርና ኣንዳንድ የኣማራ ኤሊቶች ሰሜን ጎንደርን ለትግራይ ለመሰጥ ይፈልጋሉ። በዚ መሰረት ፋኖን መወንጀልና ትጥቁን ማስፈታት ሆን ብሎ እየተሰራበት ነው።

Posted: 29 Jan 2022, 20:02
by Abe Abraham
ደብሪጭ፥የድሮ የመከላከያ ሚኒስተርና ኣንዳንድ የኣማራ ኤሊቶች ሰሜን ጎንደርን ለትግራይ ለመሰጥ ይፈልጋሉ። በዚ መሰረት ፋኖን መወንጀልና ትጥቁን ማስፈታት ሆን ብሎ እየተሰራበት ነው።

Re: ደብሪጭ፥የድሮ የመከላከያ ሚኒስተርና ኣንዳንድ የኣማራ ኤሊቶች ሰሜን ጎንደርን ለትግራይ ለመሰጥ ይፈልጋሉ። በዚ መሰረት ፋኖን መወንጀልና ትጥቁን ማስፈታት ሆን ብሎ እየተሰራበት ነው።

Posted: 30 Jan 2022, 18:22
by Abe Abraham
  • የቢቢሲ የደብሪጭ ቅድመ-ሁኔታዎች ዝም ብለው የቀረቡ ኣይደሉም ። ሰውየው በኦቦሳንጆ ይሁን ሳተርፊልድ የሚተላለፉለት ሃሳቦች መሰረት ኣድርጎ ነው ትንሽ ድመት ኢያለ እንደ ኣንበሳ ሆኖ የቀረበው ። ኣይዞህና የኣማራ መሬት እንሰጠሃለን የሚሉት ሰዎች እንዳሉ የሚያጠራጥር ኣይደለም ። እኔ ኣሜሪካ በማንኛውም መንግስትና ህዝብ ባለው ኣገር ሄዳ በእንደ ሳተርፊልድ በመሰሉ ሰዎች " ልብሳችሁ ኣውልቁልኝ ፡ ኮንዶም ኣምጥሉኝ " ስትል ሰምቼ ኣላውቅም ። ኣዎ ኣሜሪካ ትገድላለች ትዘርፋለች ታስራለች ትጨፈጭፋለች ሆኖ ግን " ልብሳችሁ ኣውልቁልኝ ፡ ኮንዶም ኣምጡልኝ " ስትል ለየት ያለ ነው ። ሳልገድልህ በሂወትህን ኢያለህ ላዋርደህ ማለት ስለሆነ ።