Page 1 of 1
Shocking: ትግራይ የሚገኙት የኢትዮጵያ ምርኮኞች በቀን 900 ኩንታል ስንዴ እየበሉ ነው ተባለ
Posted: 29 Jan 2022, 11:36
by Thomas H
እነዚህን ምርኮኞች ምን እናድርጋቸው ? የአንበጣ መንጋ እንኳን ይሄንን ያህል ሰብል አይጨርስም
Re: Shocking: ትግራይ የሚገኙት የኢትዮጵያ ምርኮኞች በቀን 900 ኩንታል ስንዴ እየበሉ ነው ተባለ
Posted: 29 Jan 2022, 12:38
by Abe Abraham
- ስንዴው የትግራይ ኣይደለም ። የኣለም ማህበረ-ሰብ ያበረከተው ነው ። ትግራይ እንኳን ስንዴ ሊኖራት በትግርኛ ስንዴ ምን እንደሚባል ኣታውቅም !!!! ብሓንዳይ ጌርካ ላብ ስንዳይ ዋይ ዋዮ በለ ሓው ዲጂታል !!!
ኣታዮ ግዛዕ ' ኮፊ ' ብትግርኛ ስሙ እንታይ እዩ ? ግዛዕ፥ ቡና እምበይ እንታይ ክበሃል ደኣ ። ኻሊእ ለይፈልጥይ።