አዲሱ የአሜሪካ ስልት በአፍሪካ ቀንድ | የዐብይን መንግስት ከኤርትራ መነጠል | Eritrea/Somalia are considered "UNCOLONIZED" under Ethiopia's shadow
Posted: 20 Jan 2022, 04:40
"Eritrea/Somalia are considered "UNCOLONIZED" under Ethiopia's shadow!"
You can say that again!
Eritreans have proven that during the past Ethiopia's anti colonial struggles and the present internal war VS terrorist TPLF. #
[[ ጥሩ አረዳድ ነው። ነገርግን በደንብ ብታዩት የምለው ጉዳይ አለ። የአሜሪካ አካሄድ የዐብይን መንግስት ከኤርትራ መነጠል ብቻ አይመስለኝም ። የዐብይን መንግስት ከህዝብ ፣ በተለይም ከአማራ የማጋጨት ዓላማም የያዘ ይመስለኛል። ዐብይ የአማራን ድጋፍ ካጣ ወይ ፍፁም የአሜሪካ ጉዳይ አስፈፃሚ ይሆናል ወይም በአጭር ግዜ ይወድቃል ። ይህንን ታሳቢ ያደረገ ትንተና ያስፈልጋል ። እንደ ኤርትራ ሁሉ በዚህ ቁማር ውስጥ ሌላው በደንብ መጤን ያለበት የአማራው ተፅዕኖ ነው። ብአዴን ወይም ብልፅግና ውስጥ ያለውን ካድሬ ሳይሆን የአማራን እውነተኛ ጥያቄዎች የሚያንፀባርቁ ኃይሎች ከሌላው የኢትዮጵያ ህዝብና ከኤርትራ ጋር ግንባር ቢፈጥሩ በህወሃትና ኦነግ ላይ የተመሰረተውን የአሁኑን የአሜሪካ ስሌት ምን ችግር ሊፈጥሩበት ይችላሉ በተለይም ቻይናና ሩስያ በአካባቢው ካላቸው ፍላጎት አንፃር የሚለውንም ብታዩት መልካም ነው።]]
You can say that again!
Eritreans have proven that during the past Ethiopia's anti colonial struggles and the present internal war VS terrorist TPLF. #
[[ ጥሩ አረዳድ ነው። ነገርግን በደንብ ብታዩት የምለው ጉዳይ አለ። የአሜሪካ አካሄድ የዐብይን መንግስት ከኤርትራ መነጠል ብቻ አይመስለኝም ። የዐብይን መንግስት ከህዝብ ፣ በተለይም ከአማራ የማጋጨት ዓላማም የያዘ ይመስለኛል። ዐብይ የአማራን ድጋፍ ካጣ ወይ ፍፁም የአሜሪካ ጉዳይ አስፈፃሚ ይሆናል ወይም በአጭር ግዜ ይወድቃል ። ይህንን ታሳቢ ያደረገ ትንተና ያስፈልጋል ። እንደ ኤርትራ ሁሉ በዚህ ቁማር ውስጥ ሌላው በደንብ መጤን ያለበት የአማራው ተፅዕኖ ነው። ብአዴን ወይም ብልፅግና ውስጥ ያለውን ካድሬ ሳይሆን የአማራን እውነተኛ ጥያቄዎች የሚያንፀባርቁ ኃይሎች ከሌላው የኢትዮጵያ ህዝብና ከኤርትራ ጋር ግንባር ቢፈጥሩ በህወሃትና ኦነግ ላይ የተመሰረተውን የአሁኑን የአሜሪካ ስሌት ምን ችግር ሊፈጥሩበት ይችላሉ በተለይም ቻይናና ሩስያ በአካባቢው ካላቸው ፍላጎት አንፃር የሚለውንም ብታዩት መልካም ነው።]]