Page 1 of 1

"አዲስ ዓይነት የኢትዮጵያ አንድነት (በሌላኛው ኢትዮጵያዊ ላይ መደጋገፍ) መሰረቱ እየተቀመጠ ነው።" ያለፉት 50 ዓመታት የኢትዮጵያ ፖለቲካ ውስጠአዋቂው አቶ ሌንጮ ለታ

Posted: 18 Jan 2022, 20:14
by sarcasm
"አዲስ ዓይነት የኢትዮጵያ አንድነት መሰረቱ እየተቀመጠ ነው። መደጋገፉ። የሚሳዝነው የምንደጋገፈው በሌላኛው ኢትዮጵያዊ ላይ ነው።" አቶ ሌንጮ ለታ

ትግራይ ከዚህ ታክሲ "ወራጅ!" ብላ ስትወርድ፤ ይሄ "የኢትዮጵያ አንድነት" ማን ላይ ነው የሚሆነው?"

ለመሆኑ "በሌላኛው ኢትዮጵያዊ ላይ መደጋገፍ" በሌላ አማርኛ ምን ማለት ነው?

a must watch in-depth analysis of Ethiopian politics in 20 minutes. (play on 2.0 playback speed to save time - that is how I listen to lots of interviews while working)


Re: "አዲስ ዓይነት የኢትዮጵያ አንድነት (በሌላኛው ኢትዮጵያዊ ላይ መደጋገፍ) መሰረቱ እየተቀመጠ ነው።" ያለፉት 50 ዓመታት የኢትዮጵያ ፖለቲካ ውስጠአዋቂው አቶ ሌንጮ ለታ

Posted: 19 Jan 2022, 09:56
by sarcasm
sarcasm wrote:
18 Jan 2022, 20:14
"አዲስ ዓይነት የኢትዮጵያ አንድነት መሰረቱ እየተቀመጠ ነው። መደጋገፉ። የሚሳዝነው የምንደጋገፈው በሌላኛው ኢትዮጵያዊ ላይ ነው።" አቶ ሌንጮ ለታ
So brothers ganging up on a brother is the new Ethiopianism.

Re: "አዲስ ዓይነት የኢትዮጵያ አንድነት (በሌላኛው ኢትዮጵያዊ ላይ መደጋገፍ) መሰረቱ እየተቀመጠ ነው።" ያለፉት 50 ዓመታት የኢትዮጵያ ፖለቲካ ውስጠአዋቂው አቶ ሌንጮ ለታ

Posted: 01 Feb 2022, 19:30
by sarcasm
አዲሱ ዓይነት ኢትዮጵያዊነት አንድነት ኣይደለም እየተባለ ነው