Page 1 of 1
የጥንቱ የአባቶቻችን ሥሪት ይቀጥል። የፋኖ አርበኞች ለሰሩት ጀብዱ ማዕረግ ድጋፍም ይሰጣቸው። ዘማች አባቶች ቀኝ አዝማች፤ፊታውራሪ ወዘተ ይሰየማሉ፥መሬት ይሸለማሉ።ለተሰው ፋኖዎችድጋፍ ይደረግ
Posted: 09 Jan 2022, 17:31
by Abere
የጥንቱ የአባቶቻችን ሥሪት ይቀጥል። የፋኖ አርበኞች ለሰሩት ጀብዱ ማዕረግ ድጋፍም ይሰጣቸው። ዘማች አባቶች ቀኝ አዝማች፤ፊታውራሪ ወዘተ ይሰየማሉ፥መሬት ይሸለማሉ።ለተሰው ፋኖዎች ቤተሰቦች ድጋፍ ይደረግ።የወደፊቱ የአማራ መከላከያ ኃይል ፋኖ ስለሆነ በተቋማዊ መልኩ ለአርበኞች የማዕረግ እንድሁም በጀግንነት ለተሰው በገንዝብ ቤተሰቦቻቸውን በመደገፍ መላው የአማራ ህዝብ መሳተፍ አለበት። ይህ ደግሞ የብሄራዊ የአማራ ፋኖ ኃይል ቢያንስ አሁን በግንባር እየተፋለሙ እና ጦር እየመሩ ላሉት ፋኖዎች ጥንታዊ የሆነውን የዐርበኞች ማዕረግ በየደረጃው መሰዬም ይጠበቅበታል።
Re: የጥንቱ የአባቶቻችን ሥሪት ይቀጥል። የፋኖ አርበኞች ለሰሩት ጀብዱ ማዕረግ ድጋፍም ይሰጣቸው። ዘማች አባቶች ቀኝ አዝማች፤ፊታውራሪ ወዘተ ይሰየማሉ፥መሬት ይሸለማሉ።ለተሰው ፋኖዎችድጋፍ ይ
Posted: 10 Jan 2022, 04:49
by Tadiyalehu
Abere wrote: ↑09 Jan 2022, 17:31
የጥንቱ የአባቶቻችን ሥሪት ይቀጥል። የፋኖ አርበኞች ለሰሩት ጀብዱ ማዕረግ ድጋፍም ይሰጣቸው። ዘማች አባቶች ቀኝ አዝማች፤ፊታውራሪ ወዘተ ይሰየማሉ፥መሬት ይሸለማሉ።ለተሰው ፋኖዎች ቤተሰቦች ድጋፍ ይደረግ።የወደፊቱ የአማራ መከላከያ ኃይል ፋኖ ስለሆነ በተቋማዊ መልኩ ለአርበኞች የማዕረግ እንድሁም በጀግንነት ለተሰው በገንዝብ ቤተሰቦቻቸውን በመደገፍ መላው የአማራ ህዝብ መሳተፍ አለበት። ይህ ደግሞ የብሄራዊ የአማራ ፋኖ ኃይል ቢያንስ አሁን በግንባር እየተፋለሙ እና ጦር እየመሩ ላሉት ፋኖዎች ጥንታዊ የሆነውን የዐርበኞች ማዕረግ በየደረጃው መሰዬም ይጠበቅበታል።
በጠጣም ፋንድያ!