Page 1 of 1

ኢትዮጵያ አንድ ተከላካይ በቀይ አሰናብታ በኬፕቨርዲ 1-0 ተሸነፈች

Posted: 09 Jan 2022, 17:15
by Abaymado
በ 8 ኛው ደቂቃ ያሬድ በቀይ በመባረሩ ጨዋታው ግራ የገባው ነበር የሚመስለው።
ለሚቀጥለው ስህተታቸውን አርመው መግባት አለባቸው። በተለይ ፍርሀታቸውን ካስወገዱ በጨዋታ ምንም እንከን የላቸውም።