የባህላዊ ጀንራል ብርሃኑ ጁላ የየፊልድ ማርሻል ማዕረግ ህገመንግስታዊ ያልሆነና የመከላከያ ሠራዊት አዋጅ 1100—2011 አዋጅ የጣሰ መሆኑ ተረጋገጠ!!
Posted: 08 Jan 2022, 20:06
ካሳ አንበሳው የባህላዊ ጀንራል ብርሃኑ ጁላ የፊልድ ማርሻል ማዕረግ ህገመንግስታዊ ያልሆነና የመከላከያ ሠራዊት አዋጅ ቁጥር 1100—2011 የጣሰ መሆኑ ተረጋገጠ!!
በመከላከያ ሰራዊቱ አዋጅ ቁጥር 1000/2011 መሰረት የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት የመጨረሻው የሰራዊት ማዕረግ ጀኔራል፡፡ ታዲያ አያ አያልቅበት አብይ አህመድ ለባህላዊ ጀንራል ብርሃኑ ጁላ የፊልድ ማርሻል ማዕረግን የሰጠው ከምን አምጥቶ ነው?? አልበዛም??
በመከላከያ ሰራዊቱ አዋጅ ቁጥር 1000/2011 መሰረት የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት የመጨረሻው የሰራዊት ማዕረግ ጀኔራል፡፡ ታዲያ አያ አያልቅበት አብይ አህመድ ለባህላዊ ጀንራል ብርሃኑ ጁላ የፊልድ ማርሻል ማዕረግን የሰጠው ከምን አምጥቶ ነው?? አልበዛም??
Please wait, video is loading...