Page 1 of 1

ለ6 ወራት ተዘግቶ የነበረው የኢትዮ-ሱዳን መንገድ ከነገ ጀምሮ ሊከፈት መሆኑ ተገለጸ

Posted: 04 Jan 2022, 12:54
by Revelations

Re: ለ6 ወራት ተዘግቶ የነበረው የኢትዮ-ሱዳን መንገድ ከነገ ጀምሮ ሊከፈት መሆኑ ተገለጸ

Posted: 04 Jan 2022, 13:07
by Revelations

Re: ለ6 ወራት ተዘግቶ የነበረው የኢትዮ-ሱዳን መንገድ ከነገ ጀምሮ ሊከፈት መሆኑ ተገለጸ

Posted: 04 Jan 2022, 13:22
by ZEMEN
Revelations wrote:
04 Jan 2022, 12:54
This catastrophic mistake; as always Abiy will F-ed it up. why open the border now?

Re: ለ6 ወራት ተዘግቶ የነበረው የኢትዮ-ሱዳን መንገድ ከነገ ጀምሮ ሊከፈት መሆኑ ተገለጸ

Posted: 04 Jan 2022, 14:38
by kibramlak
What a strange coincidence ? !
Feltman is coming on this Thursday and the very risky border is to be open as of tomorrow. What the hell is that ?

Re: ለ6 ወራት ተዘግቶ የነበረው የኢትዮ-ሱዳን መንገድ ከነገ ጀምሮ ሊከፈት መሆኑ ተገለጸ

Posted: 04 Jan 2022, 15:00
by Abere
ወያኔ በከንቱ ለምን ትዋጋለች ዐብይ አህመድ ወለል አድርጎ ኮሪደር በነጻ እየከፈተላት? የአብይ አህመድ ነገር አይገርማችሁም? ትናንር ጦርነቱ አልቋል በቃ ከወልዲያ ወዲያ ንቅንቅ አንልም አባረናቸዋል በቃ እንመለስ ይልህና እንደገና ጁንታ በመድፍ ደበደበን፥ አፋር ተደበደብች ያላል። አድርቃኝን ነጻ አወጣናት ይባል እና ዋልድባን ወያኔ በመድፍ ደበደብች ይባላል - ከሰአት በኋል። በሱዳን እና ግብጽ ረዳትነት የሳማሪ ነፍስ አጥፊ ቡድን በሁመራ መተማ ኮሪደር ለማስከፈት ጥቃት ሊያደርስ ሲል ተደበደበ ይልህና ጠዋት ደግሞ የሱዳን እና ኢትዮጵያ ኮሪደር ሊከፈት ነው ይሉናል። ይህ ሁሉ ሲሆን ግን ሱዳን የኢትዮጵያን መሬት በወረራ ይዛለች፥የሱዳን ወታደሮች በፋኖ እየተማረኩ ነው። አንድ ነገር ዐብይ አህመድ የአንጎል በሽታ አለበት እንደ? ምን አይነት ሰው ነው እባካችሁ። ጥርሱን ነክሶ ይህን ጦርነት እንደማሸነፍ ወደላይ ወደታች ይዘባርቃል። ውታፍ ነቃዮችንም እያሳፈራቸው ነው - እነርሱም ጭንቅላታቸው መመርመር አለበት።

Re: ለ6 ወራት ተዘግቶ የነበረው የኢትዮ-ሱዳን መንገድ ከነገ ጀምሮ ሊከፈት መሆኑ ተገለጸ

Posted: 04 Jan 2022, 20:25
by Revelations

Re: ለ6 ወራት ተዘግቶ የነበረው የኢትዮ-ሱዳን መንገድ ከነገ ጀምሮ ሊከፈት መሆኑ ተገለጸ

Posted: 05 Jan 2022, 09:47
by ethiopianunity
It is a trap against Ethiopia