Please wait, video is loading...
ትግራይ 8ኛው አህጉር ልትሆን ነው!!! ወቸው ጉድ!!
ትግራይ 8ኛው አህጉር ልትሆን ነው!!! ወቸው ጉድ!!
Re: ትግራይ 8ኛው አህጉር ልትሆን ነው!!! ወቸው ጉድ!!
ቂቂቂቂ
በቃ አገር መሆንም አልበቃት አለ አይደል። ወይ ጉድ። የማያድግ ልጅ ብዙ [deleted] ያደርጋል ይባላል።
እኔ ደግሞ የሰማሁት ትግራይ ለሁለት ክልል ልትከፈል ነው። 1ኛው) እንደርታን፥ኢሮብን፥ ደጋ ተምቤን መቀሌ ዋና ከተማው የደረገ ምናልባትም - የክልሉ ስም እንደርታ ይባላል እየተበላ ነው። ለምክር ቤት ሊያቀርቡ እየሰነዱ ነው። 2ኛው) ክልል ደግሞ ሽሬ፥አክሱም፥ አድዋ ሲሆን ዋና ከተማው አክሱም ይሆንና - የክልሉ ስም ትግራይ ይባላል።
በቃ አገር መሆንም አልበቃት አለ አይደል። ወይ ጉድ። የማያድግ ልጅ ብዙ [deleted] ያደርጋል ይባላል።
እኔ ደግሞ የሰማሁት ትግራይ ለሁለት ክልል ልትከፈል ነው። 1ኛው) እንደርታን፥ኢሮብን፥ ደጋ ተምቤን መቀሌ ዋና ከተማው የደረገ ምናልባትም - የክልሉ ስም እንደርታ ይባላል እየተበላ ነው። ለምክር ቤት ሊያቀርቡ እየሰነዱ ነው። 2ኛው) ክልል ደግሞ ሽሬ፥አክሱም፥ አድዋ ሲሆን ዋና ከተማው አክሱም ይሆንና - የክልሉ ስም ትግራይ ይባላል።