Page 1 of 1

Attention:- "ትግራይ በሁለት ክልል መከፈል አለባት"..."ከትግራይ መወለዴ ያሳፍረኛል"

Posted: 01 Jan 2022, 08:10
by Abaymado
መንግስት ለእንደዚህ አይነት ሰዎች ትኩረት ሊሰጥ ይገባል።

ሰውየው የሚገርሙ ነጥቦችን አንስተዋል።
አምስቱ የትግራይ ቦታዎች እንደርትታ ቆላ ተንቤን...መቀሌን ክልል አርገው አንድ ክልል መሃን አለባቸው። ለ 47 አመት የተገዛነው አንገሽግሾናል። ኢትዮጵያም ሰላም ታገኛለች።
ሁለተኛው ክልል ደሞ አክሱም አድዋ ሽሬ ደጋ ተንቤን አንድ ክልል ይሆናሉ።




Re: Attention:- "ትግራይ በሁለት ክልል መከፈል አለባት"..."ከትግራይ መወለዴ ያሳፍረኛል"

Posted: 01 Jan 2022, 14:48
by Digital Weyane
ትግራይን ዎደ ሁለት ክልሎች መክፈል የሚለውን ሃሳብ ሞቶ በሞቶ ኡስማማበታለሁ። ለችግራችን ብቸኛውና ዘላቂ መፍትሔ ነው። :roll: :roll:

Re: Attention:- "ትግራይ በሁለት ክልል መከፈል አለባት"..."ከትግራይ መወለዴ ያሳፍረኛል"

Posted: 01 Jan 2022, 19:02
by Abdisa
Great idea!

Re: Attention:- "ትግራይ በሁለት ክልል መከፈል አለባት"..."ከትግራይ መወለዴ ያሳፍረኛል"

Posted: 01 Jan 2022, 19:14
by TesfaNews
Adigrat are Irob/Erob and originally speak Saho/igna

Re: Attention:- "ትግራይ በሁለት ክልል መከፈል አለባት"..."ከትግራይ መወለዴ ያሳፍረኛል"

Posted: 04 Jan 2022, 11:39
by Digital Weyane
ዘላቂ ሰላምና መረጋጋት ለመፍጠር ትግራይ ለሁለት ክልል መከፈል አለባት። በቃ! :roll:

Re: Attention:- "ትግራይ በሁለት ክልል መከፈል አለባት"..."ከትግራይ መወለዴ ያሳፍረኛል"

Posted: 04 Jan 2022, 11:47
by Abere
Will the two newly evolving ክልል used different languages or Adowa Tigrigna? I heard many እንዴርታ people complaining for along and their call for separation from Adowa, Shire and Axum. The እንዴርታ prefers to use Amharic language as their own language than the Adowa Tigrigna.

Re: Attention:- "ትግራይ በሁለት ክልል መከፈል አለባት"..."ከትግራይ መወለዴ ያሳፍረኛል"

Posted: 04 Jan 2022, 12:55
by Digital Weyane
የሕወሓት መሪዎቻችን በደደቢት በረሃ ኡያሉ "አሽዓ" <<አክሱም፤ ሽሬ እና ዓድዋ>> የሚባለውን ህቡእ ድርጅት አቋቁመው ራሳቸውን ከሌላው የትግራይ ህዝብ ማለትም ከእንደርታ፣ ከዓጋመ፣ ከተንቤን፣ ከሁለት አውላዕሎ ወዘተ እንዲለዩ አደረጉ። ትንሽ ቀጥሎም ሕወሓት በዓድዋ ተወላጆች የበላይነት የሚዘወር የማፊያ ቡድን ለመሆን በቃ። የሕዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ ማዕከላዊ ኮሚቴ ሙሉ ለሙሉ በዓድዋ ተወላጆች ቁጥጥር ስር ዋለ። ላለፉት ሃያ ሰባት አመታት ሕወሓት በአንድ ቤተሰብ ተደራጅቶ በኢትዮጵያ ስልጣኑን ተቆጣጥሯል። የአቦይ ስብሐት ቤተሰቦች አካባቢ ወይ ደግሞ የአድዋ አውራጃ አካባቢ ልጆች የሚበዙበት አመራር ነበር።
  • Meles Zenawi …………………………from Adwa
    Sibhat Nega……………………………… from Adwa
    Abay Woldu………………... ……………from Adwa
    Debretsion Gebremichael…………from Adwa
    Tedros Adhanom ............... from Adwa
    Fetlework Gebregziabheir………. from Adwa
    Asmelash Woldeselassie ………. from Adwa
    Abraham Tekesete …………….... from Adwa
    keria Ibrahim …………………………Husband from Adwa
    Getachew Assefa ………………… from Adwa
    Addisalem Balema ………………… from Adwa
    Alem Gebrewahed …………………Wife from Adwa
    Sarcasm/eden………………… from Adwa
    yaballo………………… from Adwa
    Thomas H………………… from Adwa
    Aba Awash/educator………………… from Adwa
    Eripoblikan………………… from Adwa
    dawwit………………… from Adwa
    etc.... ኧረ መን ፀዊዐ መን ክገድፍ፣ ኩላ ዓድዋ ብዓድዋአ እያ አብዙይ ፎርም ትኽድም ዘላ።
:roll: :roll:


በዓድዋ ተወላጆች ሁሌ መረገጥ ሰልችቶናል። የራሳችን ክልል ይሰጠን!! :roll: :roll: