Page 1 of 1
Attention:- "ትግራይ በሁለት ክልል መከፈል አለባት"..."ከትግራይ መወለዴ ያሳፍረኛል"
Posted: 01 Jan 2022, 08:10
by Abaymado
መንግስት ለእንደዚህ አይነት ሰዎች ትኩረት ሊሰጥ ይገባል።
ሰውየው የሚገርሙ ነጥቦችን አንስተዋል።
አምስቱ የትግራይ ቦታዎች እንደርትታ ቆላ ተንቤን...መቀሌን ክልል አርገው አንድ ክልል መሃን አለባቸው። ለ 47 አመት የተገዛነው አንገሽግሾናል። ኢትዮጵያም ሰላም ታገኛለች።
ሁለተኛው ክልል ደሞ አክሱም አድዋ ሽሬ ደጋ ተንቤን አንድ ክልል ይሆናሉ።
Re: Attention:- "ትግራይ በሁለት ክልል መከፈል አለባት"..."ከትግራይ መወለዴ ያሳፍረኛል"
Posted: 01 Jan 2022, 14:48
by Digital Weyane
ትግራይን ዎደ ሁለት ክልሎች መክፈል የሚለውን ሃሳብ ሞቶ በሞቶ ኡስማማበታለሁ። ለችግራችን ብቸኛውና ዘላቂ መፍትሔ ነው።
Re: Attention:- "ትግራይ በሁለት ክልል መከፈል አለባት"..."ከትግራይ መወለዴ ያሳፍረኛል"
Posted: 01 Jan 2022, 19:02
by Abdisa
Great idea!
Re: Attention:- "ትግራይ በሁለት ክልል መከፈል አለባት"..."ከትግራይ መወለዴ ያሳፍረኛል"
Posted: 01 Jan 2022, 19:14
by TesfaNews
Adigrat are Irob/Erob and originally speak Saho/igna
Re: Attention:- "ትግራይ በሁለት ክልል መከፈል አለባት"..."ከትግራይ መወለዴ ያሳፍረኛል"
Posted: 04 Jan 2022, 11:39
by Digital Weyane
ዘላቂ ሰላምና መረጋጋት ለመፍጠር ትግራይ ለሁለት ክልል መከፈል አለባት። በቃ! 
Re: Attention:- "ትግራይ በሁለት ክልል መከፈል አለባት"..."ከትግራይ መወለዴ ያሳፍረኛል"
Posted: 04 Jan 2022, 11:47
by Abere
Will the two newly evolving ክልል used different languages or Adowa Tigrigna? I heard many እንዴርታ people complaining for along and their call for separation from Adowa, Shire and Axum. The እንዴርታ prefers to use Amharic language as their own language than the Adowa Tigrigna.