Page 1 of 1

TPLF asked UN to award them at least one Port from Eritrea & fortile land from Amhar to creat a whiteman friendly nation

Posted: 27 Dec 2021, 16:14
by sebdoyeley

Re: TPLF asked UN to award them at least one Port and fortile land to creat a USA friendly nation greater Tigrai.

Posted: 27 Dec 2021, 16:35
by Abere
ትልቅ ህዝብ እና አገር ጥሎ ትንሽ አገር የመሆን ህልም ውጤቱ ትንሽ መሆን ብቻ ነው። ትንሽነት ከትንሾች ጭንቅላት የሚመጣ ነው።

Re: TPLF asked UN to award them at least one Port and fortile land to creat a USA friendly nation greater Tigrai.

Posted: 27 Dec 2021, 16:40
by sebdoyeley
what is frightening is that dream is still live in every household elderly and child mimds.
Abere wrote:
27 Dec 2021, 16:35
ትልቅ ህዝብ እና አገር ጥሎ ትንሽ አገር የመሆን ህልም ውጤቱ ትንሽ መሆን ብቻ ነው። ትንሽነት ከትንሾች ጭንቅላት የሚመጣ ነው።

Re: TPLF asked UN to award them at least one Port and fortile land to creat a USA friendly nation greater Tigrai.

Posted: 27 Dec 2021, 17:00
by Abe Abraham
Abere wrote:
27 Dec 2021, 16:35
ትልቅ ህዝብ እና አገር ጥሎ ትንሽ አገር የመሆን ህልም ውጤቱ ትንሽ መሆን ብቻ ነው። ትንሽነት ከትንሾች ጭንቅላት የሚመጣ ነው።
Abere,

  • የኔ ወንድም ኣብረን ከሰራን ማንኛውም ሊያጋጥመን የሚችል ኣደጋ በቀላሉ ልንገጥም እንችላለን ። የጁንታ ጉዳይ የትንሽ ቦታ ትንሽ ኣገር መሆን ፍላጎት ኣይደለም ። ሌላ መዘዝ ኣለው ። በቀላሉ የሚታይና ችላ የሚባልበት ጉዳይ ኣይደለም።

    በሌላ ፈትል ከጻፍከው ኣይይዤ የኣያቴ ( ባባቴ) የረጅም ጊዜ ጓደኛ ( የቅዱስ ገብርኤል ቤተ-ክርስትያን ) ቀኛዝማጅ ሃይሉ ይባሉ ነበር ። ኣያቴም የከበርቴ ፊት የነበራቸው ግራዝማች የሚል ሹመት ነበራቸው። ይሄ ትንሽ የቤተ-ሰብየ ታሪክ ነው ። በኢትዮጵያም ግራዝማችና ቀኛዝማች የሚባሉ ኣሉ መሰለኝ ። ኣዳዲሶች ባይኖሩም ማለቴ ነው ። እኔን በኤርትራ የድሮ ሰዎች በየኣያቴ ስም ከነግራዝማቹ ሲጠሩኝ በጣም ደስ ይለኛል ፡ ክብር ይሰማኛል ።