Page 1 of 1

ጀግናው እና ሐቀኛው ደራሲ ተስፋዬ ገብረ-አብ (Gadaa)!!!

Posted: 25 Dec 2021, 15:50
by Tadiyalehu
ታሪክ እና የኦሮሞ ህዝብ ዘለዓለም እያስታወሰህ ይኖራል!!!
እውነትን እየፃፈችና እየመሰከረች ፥ ለእውነት የኖረችው ነብስህ ... በእውነተኛው ዓለም (በአጸደ ገነት) ዘለዓለማዊ እረፍትን ታግኝ!!! ፈጣሪ ይቀበልህ!!
አንተ ከኤርትራዊ አባትና እናት ፥ ከኦሮሚያ አፈር ፥ ቢሻኖፍቱ (aka ደብረዘይት) ላይ የበቀልክ ድንቅ ኦሮሞ ነበርክ!!!
ኦሮሞ በእውነት ኖሮ ፥ እውነትን መስክሮ ፥ በእውነት ያልፋል!
ኦሮሞው ደራሲ ተስፋዬ ገብረ-አብ ( ገዳ ገብረ-አብ)ም በዚሁ መንገድ አለፈ።
ታሪክ እና የኦሮሞ ህዝብ ዘለዓለም እያስታወሱህ ይኖራሉ!!!

Re: ጀግናው እና ሐቀኛው ደራሲ ተስፋዬ ገብረ-አብ (Gadaa)!!!

Posted: 25 Dec 2021, 15:58
by Abere
:lol: :lol: :lol: ዕቅፍ ቆራጣ ጡቶች ለአስከሬኑ አበርክትለት. He used to love women privacy, shameless baboon :mrgreen: :mrgreen: He already kissed the dust.

Re: ጀግናው እና ሐቀኛው ደራሲ ተስፋዬ ገብረ-አብ (Gadaa)!!!

Posted: 25 Dec 2021, 16:10
by Tadiyalehu
Abere wrote:
25 Dec 2021, 15:58
:lol: :lol: :lol: ዕቅፍ ቆራጣ ጡቶች ለአስከሬኑ አበርክትለት. He used to love women privacy, shameless baboon :mrgreen: :mrgreen: He already kissed the dust.
አብሬው፤
ሞት ለማንም የማይቀር የአዳም ዘር እጣ ነው።
እንደ ደራሲ ተስፋዬ ገብረአብ ያለ እውነትን ተናግሮ ፥ እውነትን መስክሮ ፥ እውነትን ከትቦ ያለፈ ጀግና ሞተ አይባልም። በታሪክ እና ህዝብ ዘለዓለም ሲታወስ ይኖራል!!!