ለትወልድ የሞት ቃል ዘርተው ትውልድ ገድለው አስጨርሰው የሞቱ ነፍሰ ገዳዮች - ገብረኪዳን ደስታ፥ ተስፈየ ገብረኣብ
Posted: 25 Dec 2021, 11:11
ለትወልድ የሞት ቃል ዘርተው ትውልድ ገድለው አስጨርሰው የሞቱ ነፍሰ ገዳዮች - ገብረኪዳን ደስታ፥ ተስፈየ ገብረኣብ
እነዚህ የከረፋ ስም እና ስብዕና ይዘው የሞት ሞት የሞቱ ናቸው። ገብረኪዳን ደስታ የሚባለው የትግራይን ወጣት ሙልጭ አድርጎ ያስጨረሰ እንድሁም ተስፋየ ገብረኣብ ደግሞ የኦሮሞ ወጣት ውስጥ ውሸት በመጠቅጠቅ እድሜውን በከንቱ ስራ ፈት ያደረግ ብዙ የዝዋይ ሻሸመኔ ወዘተ ከተሞች እንድወድሙ ያደረግ ንጹሃን እንድ ሞቱ ያደረገ ከንቱ ሰው ነበር። ክፉ ሰው ባይወለድ ይሻል ነበር ምክንያቱም ሌሎችን ኣሳስቶ ክፉ ስለሚያደርግ። አምላክ ሰውን በመፍጠሩ እንደ ተጸጸተ ምናልባት ሳጥናኤልን በመፍጠሩ ይበልጥሳይጸጸት አይቀርም የሰው ልጅን ያሳሳተው በመጀመሪያ ሰይጣን ስለሆነ። 1 ሚልዮን የትግሬ ወጣት ያለቀው በገብረኪዳን የሃሰት ተረት ነው።
እነዚህ የከረፋ ስም እና ስብዕና ይዘው የሞት ሞት የሞቱ ናቸው። ገብረኪዳን ደስታ የሚባለው የትግራይን ወጣት ሙልጭ አድርጎ ያስጨረሰ እንድሁም ተስፋየ ገብረኣብ ደግሞ የኦሮሞ ወጣት ውስጥ ውሸት በመጠቅጠቅ እድሜውን በከንቱ ስራ ፈት ያደረግ ብዙ የዝዋይ ሻሸመኔ ወዘተ ከተሞች እንድወድሙ ያደረግ ንጹሃን እንድ ሞቱ ያደረገ ከንቱ ሰው ነበር። ክፉ ሰው ባይወለድ ይሻል ነበር ምክንያቱም ሌሎችን ኣሳስቶ ክፉ ስለሚያደርግ። አምላክ ሰውን በመፍጠሩ እንደ ተጸጸተ ምናልባት ሳጥናኤልን በመፍጠሩ ይበልጥሳይጸጸት አይቀርም የሰው ልጅን ያሳሳተው በመጀመሪያ ሰይጣን ስለሆነ። 1 ሚልዮን የትግሬ ወጣት ያለቀው በገብረኪዳን የሃሰት ተረት ነው።