Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
-
Thomas H
- Senior Member
- Posts: 13070
- Joined: 27 Jan 2007, 16:30
- Location: Kaliti
-
Contact:
Post
by Thomas H » 21 Dec 2021, 10:37
በቅርቡ ይሄንን ቦታ በቆሮቆሮ ያጥሩትን እና የእምዬ ምኒልክ ልሙጥ ባንዴራ ይሰቅሉበታል:: ከዛ ትንሽ ቆይቶ የርስት አስመላሽ ኮሚቴ ያቋቁሙ እና አፋር ብረሳሽ ቀኝ ትርሳኝ አንቺን ከምረሳ እኔ ልረሳ ብለው አካኪ ዘራፍ ማለት ይጀምራሉ. Mark my word !
