Page 1 of 1

ከዚህ ጦርነት ማን አተረፈ!??? ከቆቦ ተነስቶ በአመቱ ቆቦ ለመመለስ ይሄ ሁሉ ፍጅት!? - ሞገስ ዘውዱ ተሾመ

Posted: 20 Dec 2021, 15:43
by sarcasm
ከዚህ ጦርነት ማን አተረፈ!???📯

ከራያ-ቆቦ ተነስተን ሽራሮና አክሱም ደረስን➡ጥቂት ባለስልጣናት ሞቱ፣ በርካታ ዜጎች ተራቡ፣ ተፈናቀሉ፣ ሴቶች ተደፈሩ፣ ማህበራዊ ግንኙነት ተቃወሰ➡ወያኔ አፈር ልሳ ተነሳች፣ የቻለችውን አወደመች፣ እስኪበቃት ተበቀለች፣ እስከ ሸዋ ድረስ ዘለቀች፣ ከፍተኛ የህይወትና የቁስ ኪሳራ ደረሰ፣ አገር ወደመ➡በአመቱ መልሰን 360 ድግሪ ተሽከርክረን እዚያው የትግራይ ድንበር ላይ ነን። ትርፉ ሁሉም ዜሮ፣ ኧረ እንዲያውም ብዙ (-) ነው!

ካሁን በኋላ የደቀቀውን ኢኮኖሚ መልሶ ለመገንባት እንኳን አንድ ትውልድ ይፈጃል፣ ወንጀልን ማጣራትና ፍትህ ማስፈን አመታት ይወስዳል፣ ማህበራዊ ትስስር ላይመለስ ይችላል። አገር ወደ ዘመነ መሳፍንት ብትመለስም የጦርነቱ ደራሲዎች ግን አሁንም በመንበሩ አሉ። ከቆቦ ተነስቶ በአመቱ ቆቦ ለመመለስ ይሄ ሁሉ ፍጅት!? የድንቁርና አብዮት!

ከዚህ የበለጠ ኪሳራ በአለም ላይ ይኖር ይሆን!???

እኔ ላይ ከምታፈጥ መርምር፣ ጠይቅ!

40 comments


Yared Hailemariam
·
ማንም፤ ህውሃት ምናልባት የምትወለደዋን አዲስ ሀገር ያተርፍ ይሆናል። በተረፈ ሁሉም አመድ አፋሽ ነው
· Reply · 5 h

Author
Moges Zewdu Teshome
Yared Hailemariam maybe our darling Isaias?
· Reply · 5 h

Please wait, video is loading...

Re: ከዚህ ጦርነት ማን አተረፈ!??? ከቆቦ ተነስቶ በአመቱ ቆቦ ለመመለስ ይሄ ሁሉ ፍጅት!? - ሞገስ ዘውዱ ተሾመ

Posted: 20 Dec 2021, 15:53
by ZEMEN
ከዚህ ጦርነት ማን አተረፈ!

This war broke the spinal cord of the Tigryan's fake bravery and false superiority. For the next 100 years they will live in disgrace.

Re: ከዚህ ጦርነት ማን አተረፈ!??? ከቆቦ ተነስቶ በአመቱ ቆቦ ለመመለስ ይሄ ሁሉ ፍጅት!? - ሞገስ ዘውዱ ተሾመ

Posted: 20 Dec 2021, 16:01
by Abere
Ethiopians in general invested themselves and the return on investment (ROI) is positive and large, now the army has gone further than Kobo(ቆቦ), it has controlled Alamata/አላማጣ/ and is heading to Maichew/ማይጨው/. On the other hand TPLF invested the 1.5 million Tigres to the fight the war, lost the battle with a negative return on its wasteful investment. There has to be always investment to make profit. Ethiopia in general, Amhara in particular for the last 30 years invested their emotion, time and lives to get to this day. It would have been great if there were no much cost incurred but the result worth it. It is a generational dividend, to see Amhara of Raya, Korem, Alamata, Humera and Welqait freed and their identity recovered.

Re: ከዚህ ጦርነት ማን አተረፈ!??? ከቆቦ ተነስቶ በአመቱ ቆቦ ለመመለስ ይሄ ሁሉ ፍጅት!? - ሞገስ ዘውዱ ተሾመ

Posted: 20 Dec 2021, 16:11
by Fiyameta
Tedros Adhanom's experiment in population control he conducted in his native Tigray has produced amazing results, with at least one million agame removed from the Earth, relieving donor nations of an obligation to feed the agame people. And with the total demise of the TPLF terrorist group, Tedros' plan to replicate the same experiment else where in Africa has been rendered dead in its tracks.

Re: ከዚህ ጦርነት ማን አተረፈ!??? ከቆቦ ተነስቶ በአመቱ ቆቦ ለመመለስ ይሄ ሁሉ ፍጅት!? - ሞገስ ዘውዱ ተሾመ

Posted: 16 Jan 2022, 20:15
by sarcasm
FAO AbebeB

I saw you admire Moges and remembered this post.