Page 1 of 1
95% ትግርኛ ተናጋሪዎች እኔና ልጄን ይጠሉናል | ፕሮፌሰር ሐረገወይን አሰፋ (የሔርሜላ አረጋዊ እናት) | NahooTv
Posted: 13 Dec 2021, 12:28
by Abdisa
Re: 95% ትግርኛ ተናጋሪዎች እኔና ልጄን ይጠሉናል | ፕሮፌሰር ሐረገወይን አሰፋ (የሔርሜላ አረጋዊ እናት) | NahooTv
Posted: 13 Dec 2021, 20:53
by Digital Weyane
ለህሊናው ከሚገዛ፣ እግዜርን ከሚፈራ፣ ለእውነትን ከሚቆም፣ እውነትን ከሚመሰከር አምሥት ከመቶው የትግራይ ሕዝብ አንዱ በመሆኔ ኩራት ይሰማኛል።
Re: 95% ትግርኛ ተናጋሪዎች እኔና ልጄን ይጠሉናል | ፕሮፌሰር ሐረገወይን አሰፋ (የሔርሜላ አረጋዊ እናት) | NahooTv
Posted: 13 Dec 2021, 21:28
by Blueshift
Digital wrote,
ለህሊናው ከሚገዛ፣ እግዜርን ከሚፈራ፣ ለእውነትን ከሚቆም፣ እውነትን ከሚመሰከር አምሥት ከመቶው የትግራይ ሕዝብ አንዱ በመሆኔ ኩራት ይሰማኛል።
Shut up.

BTW, the mother must be a chemistry professor or something. It is very interesting. They are Tigrayans who hate 95% of Tigrayans. If 95% of Tigrayans hate her, then there is something wrong. She shouldn't be Tigrayan at all. There is no way I can oppose 95% of Eritreans. If that was the case, I need to shut the hell up. But, in Eritrea, it is the opposite. That is the reason, the goverment would never let the people choose who to lead them. Black it out and do what ever dirty laundary you need to do. That is the case of Eritrea, unfortunately.

Re: 95% ትግርኛ ተናጋሪዎች እኔና ልጄን ይጠሉናል | ፕሮፌሰር ሐረገወይን አሰፋ (የሔርሜላ አረጋዊ እናት) | NahooTv
Posted: 13 Dec 2021, 21:56
by Sam Ebalalehu
I do think that will change. The number is deceptive. Now the mob mentality is ruling the day. Every Tigrean is expected to worship TPLF and blame for everything evil the Amharas. That is not what necessarily Tigreans in general think rather they are expected to think.
When the TPLF becomes just past history, nothing more, we will do the math again.
I am confident, absolutely confident Hameila’s mother number will not hold.
When Tigreans are freed to think for themselves that number will dramatically change.
Re: 95% ትግርኛ ተናጋሪዎች እኔና ልጄን ይጠሉናል | ፕሮፌሰር ሐረገወይን አሰፋ (የሔርሜላ አረጋዊ እናት) | NahooTv
Posted: 13 Dec 2021, 22:15
by Digital Weyane
Blueshift wrote: ↑13 Dec 2021, 21:28
Digital wrote,
ለህሊናው ከሚገዛ፣ እግዜርን ከሚፈራ፣ ለእውነትን ከሚቆም፣ እውነትን ከሚመሰከር አምሥት ከመቶው የትግራይ ሕዝብ አንዱ በመሆኔ ኩራት ይሰማኛል።
Shut up.

BTW, the mother must be a chemistry professor or something. It is very interesting. They are Tigrayans who hate 95% of Tigrayans. If 95% of Tigrayans hate her, then there is something wrong. She shouldn't be Tigrayan at all. There is no way I can oppose 95% of Eritreans. If that was the case, I need to shut the hell up. But, in Eritrea, it is the opposite. That is the reason, the goverment would never let the people choose who to lead them. Black it out and do what ever dirty laundary you need to do. That is the case of Eritrea, unfortunately.
የዘጠና አምሥት በሞቶ ተጋሩ ቃል አቀባይ ጁንታ ትግራዋይ ዎንድሜ Blueshift,
የፈለገ ቃላት ብትደረድር የበታችነት ስሜትህን ማራቅ ፍፁም አትችልም። ስለ ተጋሩ ኡያወራን እያለን ስለ ኤርትራውያን ርዕስ ለማንሳት የምትዳዳው ኡኮ የበታችነት ስሜት ስለሚያጠቃህ ነው። ስለ ኤርትራውያን ማውራት የበታችነት ስሜትህን አያጠፋም። እንዲያውም በተቃራኒው የአእምሮ ህመሙንና ስቃዩን ለልጆችህና ለቤተሰቦችን ታስተላልፋለህ። ለዚህም ነው ዘጠና አምሥት በመቶ የሚሆን የትግራይ ህዝብ ከናንተ ጁንታዎች በሚመነጩ የአእምሮ በሽታዎች ተጠቂ የሆነው። ዋይ ዋይዋይ ዋይ ዋይ ዋይ
Re: 95% ትግርኛ ተናጋሪዎች እኔና ልጄን ይጠሉናል | ፕሮፌሰር ሐረገወይን አሰፋ (የሔርሜላ አረጋዊ እናት) | NahooTv
Posted: 13 Dec 2021, 22:53
by Digital Weyane
ሞቶ በሞቶ ኡዚህ ፎሩም የተሰማሩ አሸባሪ ጁንታዎች በባህሪዬ ሑሌም እውነት ስለምናገር ይጠሉኛል። አይ ዶንት ኬር!