Page 1 of 1

በዚህ ሰአት በደሴ ከተማ ዉስጥ "በስመ-ፋኖና በሚሊሻ"፣ የፖሊስ ሃይል ስም ያሉት ሃይሎች ግፍ ቀጥሏል! | ቀይ ሽብር በደሴ

Posted: 12 Dec 2021, 18:43
by sarcasm
በደሴ ሰማይ ስር ያንዣበበ የሞት መንፈስ!
"ቀይ ሽብር በደሴ ፤"

#Alert

ደሴ ላይ ከሌላ አካባቢ የመጣዉ የድል አጥቢያዉ አርበኛ እና ነፍሱን ይዞ ሸሽቶ የሄደዉ ጀግና ነኝ ባዩ ሁሉ በስመ ፋኖና በሚሊሻ ልብስ እዛ በነበሩና ሸሽተዉ ባልሄዱ ንፁሃን ወገኖች ላይ ጁንታ በሚል ፍረጃና የዳቦ ስም በቂም በቀል፣ የተጣሉዋቸዉን በጥላቻ፣ በቢዝነስ ፉክክር፣ በቡና ቤት ሴት ሳይቀር የተጣሉትን ሁሉ ሳይቀር እየወነጀሉ ያለ ምንም ማጣራት ቀይ ሽብር ለመፈፀምና በደቦ ፍርድ ሰዉን ለመፍጀት፣ ለመጨፍጨፍ እየተዘጋጁ ነዉ።

የደሴ ከተማ ነዋሪዎች እንደሚሉት ከሆነ ከወራሪዉ ሃይሎች ጋር ምንም አይነት ግንኙነት ባይኖራቸዉም የትግሬ ወራሪ ሃይሎች ሲመጡ ዉሃና ዳቦ ሽጣቹሃል የሚሉ ክሶች አሉበት

መሳሪያ ታጥቆ ጥርሱን አግጥጦ የመጣን ሃይል ማስተናገድ በምን መስፈርት ስህተት ይሆናል የሚሉት ነዋሪዎች እንቢ ብንል አዉሬዎቹ ነፍሳችንን ይነጥቁናል ብለዋል።

በዚህ ሰአት በደሴ ከተማ ዉስጥ "በስመ-ፋኖና በሚሊሻ"፣ የፖሊስ ሃይል ስም ያሉት ሃይሎች ግፍ ቀጥሏል! ምንም ዉስጥ የሌሉትን ንፁሃን ዜጎችን ጭምር የሞተ ሬሳ እያሳዩ ቀጣይ "አንተ, አንቺ ነሽ" በማለት ህዝቡን ሽብር ዉስጥ የከተቱት ሲሆን አስገድደው ጉቦ እስከ መጠየቅና እንቢ ወይም ብር የለንም ያሏቸዉንም ወሲባዊ ፍላጎት እስከ መጠየቅ ተደርሷል። ይሄም ጉድና ነዉር በማስረጃ የተገኘባቸዉ አሉ።

ጥብቅ ማሳሳቢያ!

"ይህንን የሚሰማ ማንኛዉም የወሎ አማራም ይሁን የደሴ ነዋሪ ከህግ ዉጪ የሚወሰድን የደቦና የቡድን የድል አጥቢያ አርበኞች እርምጃ በመቃወም እና ወገኖቻችንን በማዳን ለክልሉ ለመንግስት አካል አሳልፎ በመስጠት ወንጀለኞች ለፍርድ እንዲያቀርቡ ሲል ነዋሪዎች መልዕክታቸዉን አስተላልፈዋል።"
Please wait, video is loading...

Re: በዚህ ሰአት በደሴ ከተማ ዉስጥ "በስመ-ፋኖና በሚሊሻ"፣ የፖሊስ ሃይል ስም ያሉት ሃይሎች ግፍ ቀጥሏል! | ቀይ ሽብር በደሴ

Posted: 12 Dec 2021, 19:26
by sesame
Unfortunately, because of the trashy TPLF thugs, Tigrayans can never be trusted in Wello. They showed everyone that they are a cheap people who will betray their neighbours. You Agames have to learn the hard way that when you settle in other people's lands, you should never betray your hosts. If you have to blame anyone for the bleak future of Agameland, look inside yourself and into the TPLF thugs. Your miseries will continue until you learn to behave like normal human beings and not animals.

Re: በዚህ ሰአት በደሴ ከተማ ዉስጥ "በስመ-ፋኖና በሚሊሻ"፣ የፖሊስ ሃይል ስም ያሉት ሃይሎች ግፍ ቀጥሏል! | ቀይ ሽብር በደሴ

Posted: 12 Dec 2021, 19:26
by Tiago
If the story is true,I would like the red terror extended to all captured woyane ragtag soldiers.there is no SANE REASON to keep them alive as POWs.throw them all in ditches .
One woyne one bullet.

Re: በዚህ ሰአት በደሴ ከተማ ዉስጥ "በስመ-ፋኖና በሚሊሻ"፣ የፖሊስ ሃይል ስም ያሉት ሃይሎች ግፍ ቀጥሏል! | ቀይ ሽብር በደሴ

Posted: 12 Dec 2021, 19:40
by quindibu
Please wait, video is loading...
sesame wrote:
12 Dec 2021, 19:26
Unfortunately, because of the trashy TPLF thugs, Tigrayans can never be trusted in Wello. They showed everyone that they are a cheap people who will betray their neighbours. You Agames have to learn the hard way that when you settle in other people's lands, you should never betray your hosts. If you have to blame anyone for the bleak future of Agameland, look inside yourself and into the TPLF thugs. Your miseries will continue until you learn to behave like normal human beings and not animals.
The elderly gentleman implored his own officials to cease and desist from that culture of impunity.....Of course his plea fell on deaf ears!

Please wait, video is loading...