Page 1 of 1

Re: KARMA:TDF $1birr ከህዝቡ ሳይዘርፍ ከደሴና ከኮምቦልቻ ወጣ።ፋኖ ተብዬው ታዝሎ ገብቶ ደሴንና ኮምቦልቻን በሰፊው በመዝረፍ ላይ ነው |ህዝቡ ለመሆኑ ኢትዮ መንግስት አላት እያለ

Posted: 12 Dec 2021, 08:28
by Tadiyalehu
ከጁንታው ቀጥሎ ቁርጣ ግርፍ የሚገረፋት እነኚህ ጸረህዝቦች ናቸው።
የመንፈሥ ወንድማቸው የነበረው ... ታምራት ነገራ የሚባል የሰገራቤት አይጥ ... የጭቃ ጅራፉን ኦሮሚያና የኦሮሞ ህዝብ ላይ ሲያወርድ ነበር። ለህዝቡ እና በኦሮሚያ ያለውን ጥላቻና ንቀት ለመግለጽ አፉ የሚችለውን ያህል ቀዝኗል። የኦሮሚያን ፕሬዝዳንት ከፍ ዝቅ አድርጎ ሰድቧል።
አሁን ግን ይበቃሃል ተብሎ ወደ ሚመጥነው ቦታ ተዛውሯል። ኦሮሚያና ኦሮሞ ላይ የጭቃ ጅራፉን ሲያወርድ ነበር። አሁን የእሳት ጅራፍ ይወርድበት ገብቷል።
የነኚህ ልጋጋሞችም መጨረሻ ከዚህ የተለየ አይሆንም። አሁን ለግዜው ደህና አድርገው ማኖ ያንበጫርቁ! ተዋቸው።

Re: KARMA:TDF $1birr ከህዝቡ ሳይዘርፍ ከደሴና ከኮምቦልቻ ወጣ።ፋኖ ተብዬው ታዝሎ ገብቶ ደሴንና ኮምቦልቻን በሰፊው በመዝረፍ ላይ ነው |ህዝቡ ለመሆኑ ኢትዮ መንግስት አላት እያለ

Posted: 12 Dec 2021, 08:32
by Sam Ebalalehu
Did Berket say that ? I mean he was supposed to be the Amhara politician. The Ethiopian politics has been the most interesting one for nearly three decades.