Human Right Accuses Terrorist-Tplf Of Murder Of Innocent Ppl In Qobo!!! WEEY GUUD !!!
Posted: 10 Dec 2021, 10:30
Ethiopian Press Agency /የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት/
tS39n7gi8oui6edam843hc ·
የአሸባሪው ህወሓት ታጣቂዎች በጭና እና ቆቦ ንጹሀን ዜጎችን መጨፍጨፉቸውን ሂውማን ራይትስ ዎች አረጋገጠ
***************************
(ኢ ፕ ድ)
ሂውማን ራይትስ ዎች በአማራ ክልል የተካሄዱ ጭፍጨፋዎችን በተመለከተ ያካሄደውን ምርመራ ሪፖርት ይፋ ያደረገ ሲሆን፤ በጭና እና ቆቦ ከተሞች የአሸባሪው ህወሓት ታጣቂዎች ንጹሀን ዜጎችን ያለርህራሄ መጨፍጨፉቸውን አረጋግጫለሁ ብሏል።
ሂውማን ራይትስ ዎች በዚሁ ሪፖርት ላይ እንዳብራራው፤ ታጣቂዎቹ እእአ ከኦገስት 31 እስከ ሴፕቴምበር 9/2021 ድረስ በአማራ ክልል ንጹሀን ዜጎች በአሸባሪው ታጣቂዎች ተጨፍጭፈዋል።
ታጣቂዎቹ እእአ ኦገስት 31/2021ወደ ጭና መግባታቸውን የጠቀሰው ሪፖርቱ፤ በከተማዋ ንጹሀን ሰዎች ያለምንም ምህረት መገደላቸውን አረጋግጫለሁ ብሏል፤ ሂውማን ራይትስ ዎች።
በተመሳሳይም እእአ በሴፕቴምበር 9/2021 የአሸባሪው ታጣቂዎች ወደ ቆቦና አካባቢው መግባታቸውን ያስታወሰው ሂውማን ራይትስ ዎች፤ አሁንም ንጹሀን የሆኑ ዜጎች በተመሳሳይ ያለምንም ምህረት መጨፍጨፋቸውን እንዳረጋገጠ አስታውቋል።
ታጣቂዎቹ በእነዚህ አካባቢዎች ላይ ጭካኔ የተሞላበት ድርጊቶችን መፈጸማቸውን አረጋግጫለሁ ያለው ሂውማን ራይትስ ዎች፤ ከዓለም አቀፍ የጦር ህግ አንጻርም ከታየ ቡድኑ በቁጥጥሩ ስር የነበሩ ንጹሀን ሰዎችን ያለ ምህረት መጨፍጨፉን በመጥቀስ ድርጊቱ ወንጀል ነው ሲል አስታውቋል።
የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብአዊ መብት ምክር ቤት ገለልተኛ አካል በአስቸኳይ ሊያቋቁምና ወንጀሉን ሊመረምር ይገባል ያለው ሂውማን ራይትስ ዎች፤ በአማራ እና አፋር ክልሎች በእነዚህ ሃይሎች የተፈጸሙ የጦር ወንጀሎችን ሊያጣራና ወንጀለኞችን ተጠያቂ ሊያደርግ ይገባል ሲምል አሳስቧል።
አካባቢህን ጠብቅ‼
ወደ ግንባር ዝመት‼
ሠራዊቱን ደግፍ‼
ተጨማሪ የመረጃ አማራጮቻችን ‼
ዩቲዩብ
https://youtube.com/channel/UCoH2CVwWn9suWP7q0u2L7MA
ቴሌግራም
https://t.me/ethpress
ትዊተር
https://twitter.com/PressEthio
ድረ ገጽ
https://www.press.et/ See less

tS39n7gi8oui6edam843hc ·
የአሸባሪው ህወሓት ታጣቂዎች በጭና እና ቆቦ ንጹሀን ዜጎችን መጨፍጨፉቸውን ሂውማን ራይትስ ዎች አረጋገጠ
***************************
(ኢ ፕ ድ)
ሂውማን ራይትስ ዎች በአማራ ክልል የተካሄዱ ጭፍጨፋዎችን በተመለከተ ያካሄደውን ምርመራ ሪፖርት ይፋ ያደረገ ሲሆን፤ በጭና እና ቆቦ ከተሞች የአሸባሪው ህወሓት ታጣቂዎች ንጹሀን ዜጎችን ያለርህራሄ መጨፍጨፉቸውን አረጋግጫለሁ ብሏል።
ሂውማን ራይትስ ዎች በዚሁ ሪፖርት ላይ እንዳብራራው፤ ታጣቂዎቹ እእአ ከኦገስት 31 እስከ ሴፕቴምበር 9/2021 ድረስ በአማራ ክልል ንጹሀን ዜጎች በአሸባሪው ታጣቂዎች ተጨፍጭፈዋል።
ታጣቂዎቹ እእአ ኦገስት 31/2021ወደ ጭና መግባታቸውን የጠቀሰው ሪፖርቱ፤ በከተማዋ ንጹሀን ሰዎች ያለምንም ምህረት መገደላቸውን አረጋግጫለሁ ብሏል፤ ሂውማን ራይትስ ዎች።
በተመሳሳይም እእአ በሴፕቴምበር 9/2021 የአሸባሪው ታጣቂዎች ወደ ቆቦና አካባቢው መግባታቸውን ያስታወሰው ሂውማን ራይትስ ዎች፤ አሁንም ንጹሀን የሆኑ ዜጎች በተመሳሳይ ያለምንም ምህረት መጨፍጨፋቸውን እንዳረጋገጠ አስታውቋል።
ታጣቂዎቹ በእነዚህ አካባቢዎች ላይ ጭካኔ የተሞላበት ድርጊቶችን መፈጸማቸውን አረጋግጫለሁ ያለው ሂውማን ራይትስ ዎች፤ ከዓለም አቀፍ የጦር ህግ አንጻርም ከታየ ቡድኑ በቁጥጥሩ ስር የነበሩ ንጹሀን ሰዎችን ያለ ምህረት መጨፍጨፉን በመጥቀስ ድርጊቱ ወንጀል ነው ሲል አስታውቋል።
የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብአዊ መብት ምክር ቤት ገለልተኛ አካል በአስቸኳይ ሊያቋቁምና ወንጀሉን ሊመረምር ይገባል ያለው ሂውማን ራይትስ ዎች፤ በአማራ እና አፋር ክልሎች በእነዚህ ሃይሎች የተፈጸሙ የጦር ወንጀሎችን ሊያጣራና ወንጀለኞችን ተጠያቂ ሊያደርግ ይገባል ሲምል አሳስቧል።
አካባቢህን ጠብቅ‼
ወደ ግንባር ዝመት‼
ሠራዊቱን ደግፍ‼
ተጨማሪ የመረጃ አማራጮቻችን ‼
ዩቲዩብ
https://youtube.com/channel/UCoH2CVwWn9suWP7q0u2L7MA
ቴሌግራም
https://t.me/ethpress
ትዊተር
https://twitter.com/PressEthio
ድረ ገጽ
https://www.press.et/ See less
