Page 1 of 1

ሰበር ዜና - ወልድያ የነጻነት አየር ተነፈሰች!!!!

Posted: 10 Dec 2021, 08:47
by Ejersa
የኢትዮጵያ ፀጥታ ሃይሎች ጥምረት ወልድያ ሙሉ በሙሉ ከአሸባሪው ህወሓት ነፃ አወጡ። ወልድያ ለአምስት ወራት በአሸባሪ ህወሓት ተወራ የነበረች ከተማ ነች።