Page 1 of 1

የጄኔራል ሀሰን ከሪሙ ጦር የራያ ኮረም አላማጣን አካባቢ ለመቆጣጠር ከፍተኛ መስዋዕትነት በመክፈል እየገሰገሰ ነው።

Posted: 08 Dec 2021, 10:02
by Abere
የጄኔራል ሀሰን ከሪሙ ጦር የራያ ኮረም አላማጣን አካባቢ ለመቆጣጠር ከፍተኛ መስዋዕትነት በመክፈል እየገሰገሰ ነው። ቀጣዮ የድል ችቦ በኮረም እና አላማጣ ከተማዎች ያበራል። የኮረም እና አላማጣ አማራዎች እንደ ደሴ እና ኮምቦልቻ በደስታ ሲቃ እና በዕልልታ ይሞላሉ።