Page 1 of 1

ወያኔ ግራ ገብቶታል: የአመራር ችግር ገጥሞታል ወዲ እንተበይ ሞቷል ወይስ

Posted: 29 Nov 2021, 22:13
by Abaymado
ምናልባት 12 ጀነራሎች እና የወያኔ መሪዎች ከተገደሉ : እርግጥ የኢትዮጵያ ደህንነት ጥሩ ደረጃ ላይ ነው ያለው:: ይህ በታሪካችን ትልቅ ድል ነው::
የወያኔ መሪዎች በተፈናጠሩ ሰዓት ፀጥ ማረግ መቻል አጃኢብ ነው::

ወዲ እንተበይ በ TMH አለ ተብሎ የቀረበው ጥንት የተደረገ ኢንተርቪው ነው ተብሏል::: ፎቶ የሚለጥፉት ራሱ የቆየ ነው::

እና ምን እየሆነ ነው? እርግጥ እውነት ነው ጥቃቱ አግኝቷቸዋል?

ግን ጌች እንዴት ሊያመልጥ ቻለ? ግን እሱ ደስተኛ ነው ወይስ ከፍቶታል? አሁን የቀረው እሱ ስለሆነ ስልጣኑ የሱ ነው እና ለምን ይከፋዋል?

Re: ወያኔ ግራ ገብቶታል: የአመራር ችግር ገጥሞታል ወዲ እንተበይ ሞቷል ወይስ

Posted: 29 Nov 2021, 22:30
by Wedi
Abaymado wrote:
29 Nov 2021, 22:13
ግን ጌች እንዴት ሊያመልጥ ቻለ? ግን እሱ ደስተኛ ነው ወይስ ከፍቶታል? አሁን የቀረው እሱ ስለሆነ ስልጣኑ የሱ ነው እና ለምን ይከፋዋል?
እስካሁን ደረስ በትግራይ ያለውን ስልጣን ሙሉ በሙሉ ተቆጣጠረውት የነበሩትን የአድዋ ተወላጆች ያሉበትን ቦታ በምስጢር ለአብይ አህመድ እየሰጠ እያስገደለ ያለሁ እኮ ራሱ ጌታቸው ረዳ ነው፡፡
ጌታቸው የአድዋ ተወላጅ የሆኑንት እየጠቆመ ሙሉ በሙሉ በድሮን እንዲገደሉ ካደረገ በኋላ ያለምንም ተቀናቃኝ የትግራይ መንግስት ፕሬዚዳንት ሆኖ ቁጭ ይላል፡፡
ሆሆሆ!! ጌችን ቀላል ሰው አድርገኸዋል እኮ!!
:P