ለሁለት የተቆረጠው የትህነግ እባብ መንቀሳቀ የሚችለው ከመቀሌ እስከ ማይጨው፤ ከደሴ እስከ ከሚሴ ዳርቻ ብቻ ነው።እራሱ እና ሆድቃው ለየብቻ።
Posted: 24 Nov 2021, 10:36
ለሁለት የተቆረጠው የትህነግ እባብ መንቀሳቀ የሚችለው ከመቀሌ እስከ ማይጨው፤ ከደሴ እስከ ከሚሴ ዳርቻ ብቻ ነው።እራሱ እና ሆድቃው ለየብቻ። የሞት ንስሯ (ድሮን) ዋናውን አናቱን በትናዋለች:: ከወገቡ ላይ ተቆርጦ ይለፈሰፈሳል።አሁን የቀረው ምላሱ ብቻ ነው። ጌታቸው ረዳ ብቻ። የእባቡን የቆዳ ሽልቃቅ እለብሳለሁ ያለው ኦነግ የብዙዎች መሳለቂያ ሁኗል ምክንያቱም ዐቅም የለው ምክንያት የለው - ኦሮዎች ራሳችው ዐይንህን ላፈር ያሉት ብቸኛ ንዑስ ለገበሬ ለቁርስ የማያዳርስ ነው።