Page 1 of 1
የባንዳ ዝምታ!
Posted: 23 Nov 2021, 23:38
by Horus
Re: የባንዳ ዝምታ!
Posted: 24 Nov 2021, 01:02
by Selam/
Kichamo mujahideen Yaballo buchillo - François Soudan is a random French journalist know for fabricating stuff. He is as liar and manipulator as you are. He made up similar fake stories on Gaddafi & Kagame. Now get back to your gloomy cocoon.
Re: የባንዳ ዝምታ!
Posted: 24 Nov 2021, 01:37
by Horus
ያቤሎ የምትባል አገር ከጂ ባተሌ ዘመዶቼ ሲተርቱ በህወቱ እያለ ሞትን ማሸነፍ ያቃተው፣ ሞቼ እነሳለሁ ብሎ ያልማል ይላሉ ! አንተ ኢትዮጵያን ሙሉ ይዘህ ከስንዴ ልመና ያልወጣህ ዛሬ ሊጥ በመስረቅ አዲሳባ ልትመለስ ትቃዣለህ! እኔ ሆረስ ድፍን 10 አመት ነገርኩኮ የት ጀምረህ ምን ላይ እንደ ምታበቃ !! ደግሜ ልተንብይልህ ! ያንተ የባንዳ መከራ ገና መጀመሩ ነው!! ገና የሰረቅከውን ሁሉ ትተፋለን ። ገና ልመና በህግ ይታገድብሃል !!
ባንዳ የድሮን እራት !!