Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abere
Senior Member
Posts: 15453
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

ወያኔ ከወደ ኋላ ሥሩ እንደ ዛፍ ሰሜን ወሎ ላይ ተቆርጧል። አሁን ሰሜን ሸዋ ላይ የሚደረገው ግብግብ እንደት እና ወደየትኛው አቅጣጫ ይውደቅ ነው።

Post by Abere » 23 Nov 2021, 13:26

ወያኔ ከወደ ኋላ ሥሩ እንደ ዛፍ ሰሜን ወሎ ላይ ተቆርጧል። አሁን ሰሜን ሸዋ ላይ የሚደረገው ግብግብ እንደት እና ወደየትኛው አቅጣጫ ይውደቅ ነው።የተቆረጠ ዛፍ በምንም ተዓምር መቆም አይችልም ግን እግረ መንገዱን ግን ብዙ ለጋ ዛፎችን ይገድላል ሲወድቅ። ዛሬ የድል ቀን ስለሆነ በትዕግስት እንጠባበቅ። ሁሉም ዜጋ ለአገሩ ዘብ ይቁም።