ሀብታሙ አየሉ እኮ ዛሬ አሣዘነኝ፡፡ ቤ/ክርስቲያን በTDF ወይም OLA ይሁን አልታወቀም ይላል በሟሸሸ አንደበት፡፡ እነ ምለው፤ ታቦት ሊሠርቀው የመጣን መናጢ እንዴት አይቀስፍም? ከከከከከከከ
Posted: 22 Nov 2021, 19:33
የዛሬ በቀቀኖችን እንቶ ፈንቶ ማዳመጥ ይቻላል፡፡
ግራሩ መቀሰፍ ቢችልማ ኖር ደብተራዎች እስከአሁን ባልተገኙ ነበር፡፡ ማለቴ እዚያ ውስጥ ሆነው ስሚጠንቁሉ ማለቴ ነው፡፡ ሀብታሙ አየሉም ዛሬ አያስቸግረንም ነበር፡፡
ጽዮን ግራር ወደ ኤርትራ አመለጠ እንዴ?
ግራሩ መቀሰፍ ቢችልማ ኖር ደብተራዎች እስከአሁን ባልተገኙ ነበር፡፡ ማለቴ እዚያ ውስጥ ሆነው ስሚጠንቁሉ ማለቴ ነው፡፡ ሀብታሙ አየሉም ዛሬ አያስቸግረንም ነበር፡፡
ጽዮን ግራር ወደ ኤርትራ አመለጠ እንዴ?