ኢትዮጵያንና ህዝቧን የጎዳው የሀሰት ፕሮፓጋንዳ
«ጦርነት ከፈታው ወሬ የፈታው» እንደሚባለው ሰዎች በተሳሳተ መረጃ በጥላቻ ለበቀል ሲነሳሱ፣ለአደጋ ሲጋለጡ፣ ከቤት ንብረታቸው ሲፈናቀሉ፣ ሲሸበሩ፣ሲጨነቁና ግራ ሲጋቡ ማየት የተለመደ ሆኗል። በአሁኑ ጊዜ የፕሮፓጋንዳው ጦርነት፣ በጦር ግንባር ከሚካሄደው በላይ እየተፋፋመ መሄድ ጦርነቱን ለማስቆም በሚደረጉ የሰላም ጥረቶች ላይም ተጽእኖ እያሳደረ ነው።
https://www.dw.com/am/%E1%8A%A2%E1%89%B ... a-59886264