Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
sarcasm
Senior Member
Posts: 11594
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

ኢትዮጵያንና ህዝቧን የጎዳው የሀሰት ፕሮፓጋንዳ (ዶይቸ ቬለ)

Post by sarcasm » 22 Nov 2021, 07:16

ኢትዮጵያንና ህዝቧን የጎዳው የሀሰት ፕሮፓጋንዳ

«ጦርነት ከፈታው ወሬ የፈታው» እንደሚባለው ሰዎች በተሳሳተ መረጃ በጥላቻ ለበቀል ሲነሳሱ፣ለአደጋ ሲጋለጡ፣ ከቤት ንብረታቸው ሲፈናቀሉ፣ ሲሸበሩ፣ሲጨነቁና ግራ ሲጋቡ ማየት የተለመደ ሆኗል። በአሁኑ ጊዜ የፕሮፓጋንዳው ጦርነት፣ በጦር ግንባር ከሚካሄደው በላይ እየተፋፋመ መሄድ ጦርነቱን ለማስቆም በሚደረጉ የሰላም ጥረቶች ላይም ተጽእኖ እያሳደረ ነው።

https://www.dw.com/am/%E1%8A%A2%E1%89%B ... a-59886264