Mereja.Forum
https://mereja.forum/content/
ወሎ በቅርቡ ከወያኔ ቁጥጥር ውጭ ይሆናል
https://mereja.forum/content/viewtopic.php?f=2&t=280381
Page
1
of
1
ወሎ በቅርቡ ከወያኔ ቁጥጥር ውጭ ይሆናል
Posted:
20 Nov 2021, 12:40
by
Abaymado
እስካሁንም የዘገየው በመከላከያ ምክንያት ነው:: ወሎዎች ራሳቸውን እያደራጁ ወያኔን መድረሻ እያሳጡት ነው:: ዕድል መጥቶልናል ወያኔ እና ገዳዩን ኦነግ ፊት ለፊት አግኝተናል እና አማራ ይህን ግዜ ሊጠቀምበት ይገባል::