ከትግራይ የተማረኩ ታጋዮች ለፍርድ እንዲቀርቡ ሁኔታዎች መመቻቸት አለበት
Posted: 20 Nov 2021, 11:37
በዓይናችን ሴቶች ደፍረናል አሉን : እነዚህ ሰዎች ጤናቸው ያጠያይቃል:: ሀሺሽ ወስደው መሆን አለበት::
የተደፈሩ ሴቶች ባጠቃላይ ወጥተው ማን እንደደፈራቸው ለይተው በመጠቆም: ተመጣጣኝ ርምጃ እንዲያገኙ መደረግ አለበት::
የተደፈሩ ሴቶች ባጠቃላይ ወጥተው ማን እንደደፈራቸው ለይተው በመጠቆም: ተመጣጣኝ ርምጃ እንዲያገኙ መደረግ አለበት::